Jeremiah 6:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ኣብ ቅድሚ እዚ ህዝቢ እዚ መሰናኽል እገብር ኣለኹ፡ ኣቦታትን ደቅን ብሓባር ኪወድቁ እዮም። ብጻዩን ዓርኩን ክጠፍኡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ በዚህ ሕዝብ ላይ ደዌን አሳድራለሁ፤ አባቶችና ልጆችም በአንድነት ይታመማሉ፤ ጎረቤትና ባልንጀራም ይጠፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ከዚህ ሕዝብ ፊት ዕንቅፋቶችን አደርጋለሁ፤ አባቶችና ልጆች በአንድነት ይሰናከሉባቸዋል፥ ጎረቤትና ባልንጀራም ይጠፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘እነሆ፥ ከዚህ ሕዝብ ፊት ዕንቅፋቶችን አደርጋለሁ፤ አባቶችና ልጆች በአንድነት ይሰናከሉባቸዋል፥ ጎረቤትና ባልንጀራውም ይጠፋሉ።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታን ሀ አሳ ስንን በቱዋ ዎና። አዎቱነ ናናቱ እትፐ ኡንቱንቱን በታና። ሾሮቱነ ላገቱ ያና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, taani ha asaa sintsan d'ubetuwaa wotsana. Aawotuunne naanatuu ittippe unttunttun d'ubettana. Shoorotuunne laggetuu d'ayana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY, «Tani ha deraa sinththan dhuphiza miish woththana; aawatinne attuma nayti izan dhuphettana; shoorotinne laggeti dhayana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ታኒ ሃ ዴራ ሲንን ጲዛ ሚሽ ዎና፤ ኣዋቲኔ ኣቱማ ናይቲ ኢዛን ጴታና፤ ሾሮቲኔ ላጌቲ ያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ፥ “ታኒ ሀ አሳ ስንን በ ዎና፤ አዋትነ ናይት ኤንታን በታና፤ ሾሮትነ ላገት ያና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Goday, “Taani ha asaa sinthan dhube wothana; aawatinne nayti entan dhubetana; shoorotinne laggeti dhayana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በዚህ ሕዝብ ፊት መሰናክልን አስቀምጣለሁ፤ አባቶችና ወንዶች ልጆች በአንድነት ይደናቀፉበታል፤ ጎረቤቶችና ባልንጀሮችም ይጠፋሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ይህ ሕዝብ ተሰናክሎ እንዲወድቅ አደርጋለሁ፤ አባቶችና ልጆች፥ ጓደኛሞችና ጐረቤቶች በአንድነት ይሞታሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ፥ እንሆ፥ ኣብ ቅድሚ እዝ ህዝቢ እዙይ መዐንቀፊ እምኒ አንብር ኣለኹ፤ ኣብኡ ኸዓ ኣቦታትን ውሉድን ሓቢሮም ክዕንቀፉ፥ ጐረቤትን ዓርኩን ሓቢሮም ክጠፍኡ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ፡ እንሆ፡ ኣብ ቅድሚ እዚ ህዝቢ እዚ እምኒ መዓንቀፊ ኤንብር ኣሎኹ፡ ኣብኡ ኸኣ ኣቦታትን ውሉድን ኪዕንቀፉ፡ ጐረቤትን ዓርኩን ሐቢሮም ኪጠፍኡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።