Jeremiah 6:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ነጺግዎም እዩ እሞ፡ ህዝቢ ንጹህ ብሩር ኪብሉዎም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ንቆ​አ​ቸ​ዋ​ልና የተ​ናቀ ብር ብላ​ችሁ ጥሩ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ጥሎአቸዋልና የተጣለ ብር ብለው ይጠሩአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ጥሎአቸዋልና ‘የተጣለ ብር’ ብለው ይጠሩአቸዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኡንቱንታ ኦል አጌዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ኦለቴዳ ብራ ጌተቲኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday unttuntta oli aggeeda diraw, unttunttu Oletteedda Biraa geetettiino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY istta kadhida gishshas istti kadhettida bira geetetti xeygettana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስታ ካዳ ጊሻስ ኢስቲ ካቲዳ ቢራ ጌቴቲ ጼይጌታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኤንታ የግድ አግዳ ግሾ፥ ኤንቲ የገትዳ ብራ ጌተታና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday enta yeggidi aggida gisho, enti yegetida bira geetetana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ንቋቸዋልና፣ የተናቀ ብር ተብለው ይጠራሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እግዚአብሔር ስለ ጣልኳቸው ‘ንጹሕ ባለመሆኑ የወደቀ ብር’ ብለው ይጠሩአቸዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣወጊድዎም እዩሞ ‘ዝተወገዱ ብሩር’ ኢሎም ክፅውዕዎም እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ወጊድዎም እዩ እሞ፡ ውጉድ ብሩር ይበሀሉ።