Jeremiah 7:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው፤ እንዲህም አለ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳፐ ኤርማሳኮ ዬዳ ቃላይ ሀዋ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaappe Ermaasakko yeedda k'aalay hawaa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAAPPE Ermaasas yida qaalay hayssafe kaalli dizayssa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳፔ ኤርማሳስ ዪዳ ቃላይ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳፐ ኤርምያሳኮ ይዳ ቃላይ ሀይሳ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaape Ermiyaasako yida qaalay haysa:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእግዚአብሔር ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የይሁዳ ሕዝብ ወደሚሰግዱበት ወደ ቤተ መቅደሱ የቅጽር በር ላከኝ፤ በዚያ ቆሜ እንድነግራቸው ያዘዘኝ ቃል ይህ ነው፦ “የአኗኗራችሁንና የተግባራችሁን ሁኔታ ለውጡ፤ እኔም በዚህች ምድር እንድትኖሩ እፈቅድላችኋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል እዙይ እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቓል ከምዚ ይብል፡