Jeremiah 7:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ይሁዳ ኣብ ኣዒንተይ ክፉእ ገይሮም እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ኣብታ ብስመይ እትጽዋዕ ቤት፡ ፍንፉን ስራሖም ኣቐሚጦም፡ ኬርክስዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይሁዳ ልጆች በፊቴ ክፉ ነገርን ሠርተዋል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ያረክሱትም ዘንድ ስሜ በተጠራበት ቤት ርኵሰታቸውን አኑረዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የይሁዳ ልጆች በፊቴ ክፉን ነገር ሠርተዋል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ያረክሱትም ዘንድ ስሜ በተጠራበት ቤት ርኵሰታቸውን አኑረዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የይሁዳ ልጆች በፊቴ ክፉን ነገር ሠርተዋል፥ ይላል ጌታ፤ ሊያረክሱትም ስሜ በተጠራበትን ቤት ውስጥ ርኩሰታቸውን አኑረዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ይሁዳ አሳቱ ታ ስንን ኢታባ ኦድኖ። ኡንቱንቱ ታ ሱንን ጼገቴዳ ጌሻ ጎልያ ቱንሳናዉ፥ ታና ሸነይያ ኤቃቱዋ አሂደ፥ አ ግዶን ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Yihudaa asatuu ta sintsan iitabaa ootseeddino. Unttunttu ta suntsan s'eegetteedda Geeshsha Golliyaa tunissanaw, taana sheneyiyaa eek'atuwaa ahiide, Aa giddon wotseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka GODAY, «Yuhuda asati ta sinththan iita miish ooththida; harassiza eeqa xoossata ehidi ta sunththan xeygettida Xoossa Keeththaan woththidi tunisida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጎዳይ፥ «ዩሁዳ ኣሳቲ ታ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዳ፤ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታ ኤሂዲ ታ ሱንን ጼይጌቲዳ ጾሳ ኬን ዎዲ ቱኒሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ይሁዳ አሳይ ታ ስንን ኢታባ ኦዶሶና። ኤንቲ ታ ሱንን ፄገትዳ ፆሳ ኬ ቱንሳናዉ ታኒ እፅያ ኤቃታ ኤህድ እያ ግዶን ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Yihuda asay ta sinthan iitabaa oothidosona. Enti ta sunthan xeegetida Xoossa keethaa tunisanaw taani ixiya eeqata ehidi iya giddon wothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘የይሁዳ ሕዝብ በፊቴ ክፉ ነገር አድርጓል፤ ይላል እግዚአብሔር ፤ አስጸያፊ ነገራቸውን ስሜ በተጠራበት ቤት በማስቀመጥ አርክሰውታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የይሁዳ ሕዝብ ክፉ ነገር አድርገዋል፤ ይኸውም እኔ የምጠላቸውን ጣዖቶቻቸውን አስገብተው በውስጡ በማኖር ቤተ መቅደሴን አርክሰዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ደቂ ይሁዳ ኣብ ቅድመይ ክፉእ ገበሩ፤ ዘፀይፍ ጣዖት ኣብኡ ብምቕማጥ ከዓ፥ ነቲ ብስመይ ዝተሰምየ ቤት ኣርከስዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ይሁዳ ኣብ ቅድሚ ዓይነይ ክፉእ ገበሩ፡ ነታ ብስመይ እተሰምየት ቤት ምእንቲ ኼርክስዋ፡ ጽያፎም ኣብኣ ኣቐመጡ፡