Jeremiah 8:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ ግዜ እቲኣ፡ ኣዕጽምቲ ነገስታት ይሁዳን ኣዕጽምቲ መሳፍንታን ኣዕጽምቲ ካህናትን ኣዕጽምቲ ነብያትን ኣዕጽምቲ ነበርቲ የሩሳሌምን ካብ መቓብሮም ከውጽኡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በዚያም ዘመን ይላል እግዚአብሔር፤ የይሁዳ ነገሥታትን አጥንትና የመኳንንቱን አጥንት፥ የካህናቱን አጥንትና የነቢያቱን አጥንት፥ የኢየሩሳሌምንም ሰዎች አጥንት ከመቃብሮቻቸው ያወጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ዘመን፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የይሁዳን ነገሥታት አጥንትና የመኳንንቶቹን አጥንት፥ የካህናቱን አጥንትና የነቢያቱን አጥንት፥ የኢየሩሳሌምንም ሰዎች አጥንት ከመቃብራቸው ያወጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በዚያን ዘመን፥ ይላል ጌታ፥ የይሁዳን ነገሥታት አጥንትና የመኳንንቶቿን አጥንት፥ የካህናቱን አጥንትና የነቢያቱን አጥንት፥ የኢየሩሳሌምንም ሰዎች አጥንት ከመቃብራቸው ያወጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ዎድያን ይሁዳ ካተቱዋ መቀይ፥ ካፖቱዋ መቀይ፥ ቄሳቱ ዋ መቀይ፥ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ መቀይነ የሩሳላመን ደእያ አሳቱዋ መቀይ ኡባይ ዱፉዋፐ ማጸቲደ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He wodiyaan Yihudaa kaatetuwaa mek'etsay, kaappotuwaa mek'etsay, k'eesetuwaa mek'etsay, timbbitiyaa odiyaawanttu mek'etsaynne Yerusaalamen de'iyaa asatuwaa mek'etsay ubbay duufuwaappe mas'ettiide kesana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqqama GODAY, «He woden Yuhuda kawota meqeththi, shuumeta meqeththi, qeeseta meqeththi, nabeta meqeththinne Yerusalaamen diza asata meqeththi ubbay duufoppe maxettidi kezana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ሄ ዎዴን ዩሁዳ ካዎታ ሜቄ፥ ሹሜታ ሜቄ፥ ቄሴታ ሜቄ፥ ናቤታ ሜቄኔ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳታ ሜቄ ኡባይ ዱፎፔ ማጼቲዲ ኬዛና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄ ዎደ ይሁዳ ካዎታ መቀይ፥ ሀላቃታ መቀይ፥ ካህነታ መቀይ፥ ናበታ መቀይነ የሩሳላመን ደእያ አሳ መቀ ኡባይ ዱፎፐ ማፀትድ ከያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“He wode Yihuda kawota meqethay, halaqata meqethay, kahineta meqethay, nabeta meqethaynne Yerusalaamen de7iya asaa meqetha ubbay duufope maxetidi keyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘በዚያን ጊዜ፣ ይላል እግዚአብሔር ፤ የይሁዳ ነገሥታትና መኳንንት ዐፅም፣ የካህናትና የነቢያት ዐፅም፣ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ዐፅም ከየመቃብራቸው ይወጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በዚያን ጊዜ የይሁዳ ነገሥታትና የመኳንንት ዐፅሞች እንዲሁም የካህናቱና የነቢያቱ የሌላውም የኢየሩሳሌም ነዋሪ ሕዝብ ዐፅሞች ሁሉ ከየመቃብሩ ተለቅመው ይወጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“በቲ ጊዜ እቱይ ነዕፅምቲ ነገስታት ይሁዳን፥ ነዕፅምቲ መኳንንቲ ይሁዳን ነዕፅምቲ ኻህናትን ነዕፅምቲ ነቢያትን፥ ነዕፅምቲ ህዝቢ ኢየሩሳሌምን፥ ካብ መቓብሮም ከውፅእዎ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
በቲ ዘመን እቲ ዓጻጽምቲ ነገስታት ይሁዳን ዓጻጽምቲ መሳፍንቱን ዓጻጽምቲ ኻህናትን ዓጻጽምቲ ነብያትን ዓጻጽምቲ እቶም ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩን ካብ መቓብሮም ኬውጽእዎ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።