Jeremiah 9:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሲ ወከፍ ሓው ፈጺሙ ኪጭፍልቕ፡ ነፍሲ ወከፍ ብጻይ ድማ ብጸለመ ኪመላለስ እዩ እሞ፡ ንነፍሲ ወከፍ ብጻዩ ተጠንቀቕ፡ ኣብ ሓውውን ኣይትውከል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወንድምም ሁሉ ያሰናክላልና፥ ባልንጀራም ሁሉ በጠማማነት ይሄዳልና እናንተ ሁሉ ከባልንጀሮቻችሁ ተጠንቀቁ፤ በወንድሞቻችሁም አትታመኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወንድምም ሁሉ ያሰናክላልና፥ ባልንጀራም ሁሉ ያማልና እናንተ ሁሉ ከባልንጀሮቻችሁ ተጠንቀቁ፥ በወንድሞቻችሁም አትታመኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወንድምም ሁሉ ያሰናክላልና፥ ባልንጀራም ሁሉ ያማልና እናንተ ሁሉ ከባልንጀሮቻችሁ ተጠንቀቁ፥ በወንድሞቻችሁም አትታመኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሾሩ ሾሩዋፐ ናገትተ፤ ህንተ እሻቱዋካ አማነቶፕተ። አያዉ ጎፐ፥ እሻይ ኡባይ ጭምያዋነ ሾሮ ኡባይ ዝግርያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka S'oossay hawaadan yaagee; «Shooruu shooruwaappe naagettite; hintte ishatuwaakka ammanettoppite. Ayaw gooppe, ishay ubbay c'immiyaawaanne shooro ubbay zigiriyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka GODAY, «Ishay isha baleththees; laggey ba lagge zigirees; hessa gishshas ishay ishaappe naagetto; laggey ba laggaan ammanettofo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጎዳይ፥ «ኢሻይ ኢሻ ባሌስ፤ ላጌይ ባ ላጌ ዚጊሬስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢሻይ ኢሻፔ ናጌቶ፤ ላጌይ ባ ላጋን ኣማኔቶፎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“እሽ ጭመይሳ፥ ሾሮይ ዝግረይሳ ግድያ ግሾ ሾሩዋፐ ናገቶ፤ እሻይ እሻ አማነቶፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ishi cimmeysa, shooroy zigireysa gidiya gisho shooruwape naageto; ishay ishaa ammanetofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እያንዳንዱ ወንድም አታላይ፣ ባልንጀራም ሁሉ ሐሜተኛ ስለሆነ፣ ወንድም ከወንድሙ ይጠንቀቅ፤ ባልንጀራም በጓደኛው አይታመን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እያንዳንዱ ከባልንጀራው ተንኰል ይጠንቀቅ፤ ወንድሙን እንኳ ቢሆን ማመን የለበትም፤ ወንድም የተባለ ሁሉ (እንደ ያዕቆብ) አታላይ ሆኖአል፤ ወዳጅ የተባለም ሁሉ የባልንጀራውን ስም ያጠፋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነፍሲ ወከፍ ሓው፥ መታለሊ፥ ነፍሲ ወከፍ ብፃይ ድማ፥ ሓማዪ እዩ እሞ፥ ነፍሲ ወከፍ ካብ ዓርኩ ይጠንቀቕ፤ ንሓዉ እውን ኣይእመኖ።
Amharic Tigrinya 2011
ነፍሲ ወከፍ ሓው ይጥብር፡ ነፍሲ ወከፍ ብጻይ ድማ እናሐመየ ይኸይድ ኣሎ እሞ፡ ነፍሲ ወከፍ ካብ ብጻዩ ይጠንቀቕ፡ ኣብ ሓዉውን ኣይተኣመን።