Job 1:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን፡ እንሆ፡ ዘለዎ ዅሉ ኣብ ሓይልኻ እዩ ዘሎ፡ በሎ። በቃ ኢድካ ኣብ ልዕሊ ነብሱ ኣይትዝርግሕ። ሽዑ ሰይጣን ካብ ገጽ እግዚኣብሄር ርሓቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰይ​ጣ​ንን፥ “እነሆ፥ ለእ​ርሱ ያለ​ውን ሁሉ በእ​ጅህ ሰጠ​ሁህ፥ ነገር ግን በእ​ርሱ ላይ እጅ​ህን አት​ዘ​ርጋ” አለው። ሰይ​ጣ​ንም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን። እነሆ ለእርሱ ያለው ሁሉ በእጅህ ነው፥ ነገር ግን በእርሱ ላይ እጅህን አትዘርጋ አለው። ሰይጣንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሰይጣንን፦ “እነሆ ለእርሱ ያለው ሁሉ በእጅህ ነው፥ ነገር ግን በእርሱ ላይ እጅህን አትዘርጋ” አለው። ሰይጣንም ከጌታ ፊት ወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሴጻና፥ “ኤኖ፥ አዉ ደእያባይ ኡባይ ነ ኩሽያና። ሽን ኔን አ ቦቾፓ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ሴጻናይ መና ጎዳ ስንፐ ከሲደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Sees'aanaa, «Eeno, aw de'iyaabay ubbay ne kushiyaanna. Shin neeni Aa bochchoppa» yaageedda. Hewaappe guyyiyaan, Sees'aanay Med'inaa Godaa sintsaappe kesiide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAYKKA Xala7es, «Ero ane Iyoobe bolla issi metokka gaththofa attiin izas diza haaroza bolla ne koyidaazi ooththanawu dandayaasa» gides. Hessafe guye Xala7ey Xoossa sinththafe ke7idi bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይካ ጻላኤስ፥ «ኤሮ ኣኔ ኢዮቤ ቦላ ኢሲ ሜቶካ ጋፋ ኣቲን ኢዛስ ዲዛ ሃሮዛ ቦላ ኔ ኮዪዳዚ ኦናዉ ዳንዳያሳ» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ጻላኤይ ጾሳ ሲንፌ ኬኢዲ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ፃላህያኮ፥ “ኤሮ ሎኦ፥ እያዉ ደእያባ ኡባይ ነ ኩሸና፥ ሽን እያ ቦቾፋ” ያግስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ፃላሄይ ጎዳ ስንፈ ከይድ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Xalahiyako, “Ero lo77o, iyaw de7iyaba ubbay ne kushena, shin iya bochofa” yaagis. Hessafe guye, Xalahey Godaa sinthafe keyidi bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፣ “እነሆ፤ እርሱ ያለው ሁሉ በእጅህ ነው፤ እርሱን ራሱን ግን እንዳትነካው” አለው። ከዚህ በኋላ ሰይጣን ከእግዚአብሔር ፊት ወጥቶ ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ሰይጣንን “እሺ፤ እንግዲያውስ በኢዮብ ላይ ብቻ አንዳች ጒዳት አታድርስበት እንጂ ባለው ሀብት ሁሉ ላይ የፈለግኸውን ማድረግ ትችላለህ” አለው። ከዚህ በኋላ ሰይጣን ከእግዚአብሔር ፊት ወጥቶ ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን “ኣብ ልዕሊኡ ደኣ ኢድካ ኣይትዘርግሕ እምበር፥ ዘለዎ ዅሉ ኣብ ኢድካ ሂበካ ኣለኹ” በሎ። ሰይጣን ከዓ ኻብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ወፀ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን፡ በሎ እስኪ፡ ሓንትስ ናብኡ ደኣ ኢድካ ኣይትዘርግሕ እምበር፡ ዘለዎ ዂሉ ኣብ አድካ ሂበካ እኔኹ፡ በሎ። ሰይጣን ከኣ ካብ ገጽ እግዚኣብሄር ወጸ።