Job 1:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ልኡኽ ድማ ናብ እዮብ መጺኡ፡ ብዕራይ ይሓርሳ ነበራ፡ ኣእዱግ ድማ ኣብ ጎኖም ይጓስያ ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መል​እ​ክ​ተ​ኛም ወደ ኢዮብ መጥቶ፥ “ጥምድ በሬ​ዎ​ችህ እርሻ ያርሱ ነበር፥ በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸ​ውም ሴቶች አህ​ዮ​ችህ ይሰ​ማሩ ነበር፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መልክተኛም ወደ ኢዮብ መጥቶ። በሬዎች እርሻ ያርሱ፥ በአጠገባቸውም አህዮች ይሰማሩ ነበር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መልክተኛም ወደ ኢዮብ መጣ፤ እንዲህም ኣለው፦ “በሬዎች እያረሱ፥ በአጠገባቸውም አህዮች ተሰማርተው ሳሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትሽን እት ብታኒ ኢዮባኮ ዪደ፥ “ኑን ቦራቱዋ ዋጺደ ጎሽሽን፥ ሀረቱካ ኑ ማታን ማታ ሚደ ደእሺና፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatishin itti bitanii Iyyoobakko yiide, «Nuuni booratuwaa waas'iide goshishin, haretuukka nu matan maataa miidde de'ishiina,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He gallas issoy kiitetti yiidi, «Nuni boorata waaxidi goyishin; haretikka nu mata demban heemettishin,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ጋላስ ኢሶይ ኪቴቲ ዪዲ፥ «ኑኒ ቦራታ ዋጺዲ ጎዪሺን፤ ሃሬቲካ ኑ ማታ ዴምባን ሄሜቲሺን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ ኪተትዳ አስ እዮባኮ ይድ፥ “ኑኒ ቦራታ ዋፅድ ጎይሽን፥ ሀረትካ ኑ ማታን ምሽን፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi kiitetida asi Iyyobako yidi, “Nuuni boorata waaxidi goyishin, haretika nu matan mishin,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መልእክተኛም ወደ ኢዮብ መጥቶ እንዲህ አለው፤ “በሬዎች እያረሱ፣ አህዮችም በአጠገባቸው እየጋጡ ሳሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያኑ ዕለት አንድ መልእክተኛ ወደ ኢዮብ መጥቶ እንዲህ አለ፦ “በሬዎች ጠምደን እናርስ ነበር፤ አህዮችም በአጠገባችን ባለው መስክ ተሰማርተው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መልእኽተኛ ናብ ኢዮብ መፂኡ፥ “እቶም ኣብዑር ይሕረሱ፤ እተን ኣእዱግ ድማ ኣብ ጥቓኦም ይበልዓ ነበራ፤
Amharic Tigrinya 2011
መእወዪ ናብ እዮብ መጺኡ፡ እቶም ኣብዑር ይሕረሱ፡ እተን ኣእዱግ ድማ ኣብ ጥቓኣቶም ይበልዓ ነበራ፡