Job 1:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ገና እናተዛረበ ከሎ፡ ካልእ መጺኡ፡ ሓዊ ኣምላኽ ካብ ሰማይ ወደቐ፡ ነተን ኣባጊዕን ባሮትን ኣቃጸለን፡ ኣጥፍአን። ክነግረኩም ድማ ኣነ በይነይ ኣምሊጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እር​ሱም ገና ይህን ሲና​ገር ሌላ መል​እ​ክ​ተኛ መጥቶ፦ ለኢ​ዮብ እን​ዲህ አለው፥ “እሳት ከሰ​ማይ ወደ​ቀች፥ በጎ​ች​ህ​ንም አቃ​ጠ​ለች፥ ጠባ​ቂ​ዎ​ች​ህ​ንም በላች፤ እኔም ብቻ​ዬን አም​ልጬ እነ​ግ​ርህ ዘንድ መጣሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም ገና ሲናገር ሌላ መጥቶ። የእግዚአብሔር እሳት ከሰማይ ወደቀች፥ በጎቹንም አቃጠለች፥ ጠባቂዎችንም በላች፤ እኔም እነግርህ ዘንድ ብቻዬን አመለጥሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ገና ሲናገር ሌላ መጥቶ፦ “የእግዚአብሔር እሳት ከሰማይ ወደቀች፥ በጎቹንም አቃጠለች፥ ጠባቂዎችንም በላች፥ እኔም እነግርህ ዘንድ ብቻዬን አመለጥሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ብሮ ሃሳይሽን፥ ሀራ ብታኒ ዪደ፥ “ጾሳ ታማይ ሳሉዋፐ ዎደ፥ ዶርሳቱዋነ ዶርሳቱዋ ሄምያዋንታ ሜዳ። ያትና፥ ታ ጻላላይ አታደ፥ ሀ ሀኔዳዋ ነዉ ኦዳናዉ ያድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I biro haasayishin, hara bitanii yiide, «S'oossaa tamay saluwaappe wod'd'iide, dorssatuwaanne dorssatuwaa heemmiyaawantta meedda. Yaatina, ta s'alalay ataade, ha haneeddawaa new odanaw yaad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Koyro kiitanchchay ba haasayza haasaya buro ongontta dishin nam7anththo kiitanchchay yiidi, «Dorsatanne heemmiza heenththanchcha ubbaa wolqqanth saloppe wodhdhidi wodhides; tani xalla attada hanida ubbaa nees yootanaas yadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኮይሮ ኪታንቻይ ባ ሃሳይዛ ሃሳያ ቡሮ ኦንጎንታ ዲሺን ናምኣን ኪታንቻይ ዪዲ፥ «ዶርሳታኔ ሄሚዛ ሄንንቻ ኡባ ዎልቃን ሳሎፔ ዎዲ ዎዴስ፤ ታኒ ጻላ ኣታዳ ሃኒዳ ኡባ ኔስ ዮታናስ ያዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ቡሮ ኦድሽን ሀራ አስ ይድ፥ “ሳሎፐ ታም ዎድ ዶርሳታነ ሄመይሳታ ምስ። ያትን፥ ታኒ ታ ፃላላ አታዳ ሀ ሀንዳባ ነዉ ኦዳናዉ ያስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I buroo odishin hara asi yidi, “Salope tami wodhidi dorsatanne heemmeyisata mis. Yaatin, taani ta xalaala attada ha hanidaba new odanaw yas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም እየተናገረ ሳለ፣ ሌላ መልእክተኛ መጥቶ፣ “የእግዚአብሔር እሳት ከሰማይ ወረደች፤ በጎችንና አገልጋዮችንም በላች፤ እኔም ብቻዬን አመለጥሁ፤ ልነግርህም መጣሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የመጀመሪያው መልእክተኛ ንግግሩን ገና ሳይጨርስ ሌላ መልእክተኛ መጣና “በጎቹንና እረኞቹን በሙሉ መብረቅ ከሰማይ ወርዶ ገደላቸው፤ እኔ ብቻ አምልጬ የሆነውን ነገር ልነግርህ መጣሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ገና ኽናገር እንተሎ፥ ካልእ መፂኡ “ናይ እግዚኣብሄር ሓዊ ኻብ ሰማይ ወሪዳ፥ ነተን ጤለ በጊዕን ነቶም ኣገልገልትን ኣቃፀለቶምን በልዐቶምን። ኣነ በይነይ ጥራሕ እየ ነዙይ ክነግረካ ዘምለጥኩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ገና ኺዛረብ ከሎ ኸኣ፡ ካልእ መጺኡ፡ ናይ ኣምላኽ ሓዊ ኻብ ሰማይ ወሪዳ፡ ነተን ጤለ በጊዕን ንግዙኣትን ኣንደደቶምን በልዓቶምን። ኣነ በይነይ ጥራይ እየ ነዚኣ ኽነግረካ ዘምላጥኩ፡ በሎ።