Job 1:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ገና እናተዛረበ ከሎ፡ ካልእ መጺኡ፡ ኣወዳትኩምን ኣዋልድኩምን ኣብ ቤት እቲ ቦኽሪ ሓዎም ወይኒ ይበልዑን ሰተዩን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም ገና ይህን ሲናገር አራተኛው መልእክተኛ መጥቶ ለኢዮብ እንዲህ አለው፥ “ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በታላቅ ወንድማቸው ቤት ሲበሉና የወይን ጠጅ ሲጠጡ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም ገና ሲናገር ሌላ መጥቶ። ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በታላቅ ወንድማቸው ቤት ይበሉና የወይን ጠጅ ይጠጡ ነበር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ገና ሲናገር ሌላ መጥቶ እንዲህ አለው፦ “ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በታላቅ ወንድማቸው ቤት ይበሉና የወይን ጠጅ ይጠጡ ነበር፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ብሮ ሃሳይሽን፥ ሀራ ብታኒ ዪደ፥ “ነ አቱማ ናናቱነ ማጫ ናናቱ ባረንቱ ባይራ እሻ ሶን ሚደነ ዎይንያ ኤሳ ኡሺደ ደእሺና፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I biro haasayishin, hara bitanii yiide, «Ne attuma naanatuunne mac'c'a naanatuu barenttu bayira ishaa son miiddenne woyniyaa eessaa ushiidde de'ishiina,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssa ha kiitanchchay haasayi ongontta hara kiitanchchay yiidi, «Ne nayti ubbatikka banttas bayra ishason shiiqidi mishenne woyne cajje uyishe ufayettiza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሳ ሃ ኪታንቻይ ሃሳዪ ኦንጎንታ ሃራ ኪታንቻይ ዪዲ፥ «ኔ ናይቲ ኡባቲካ ባንታስ ባይራ ኢሻሶን ሺቂዲ ሚሼኔ ዎይኔ ጫጄ ኡዪሼ ኡፋዬቲዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ቡሮ ኦድሽን፥ ሀራ አስ ይድ፥ “ነ አደ ናይትነ ማጫ ናይት ባንታ ባይራ እሻ ሶን ምሼነ ዎይነ ኡሽ ኡይሼ ደእሽን፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I buroo odishin, hara asi yidi, “Ne adde naytinne macca nayti banta bayra ishaa son misheenne woyne ushshi uyishee de7ishin,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም እየተናገረ ሳለ፣ ሌላ መልእክተኛ መጥቶ እንዲህ አለው፤ “ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በታላቅ ወንድማቸው ቤት ተሰብስበው እየበሉና እየጠጡ ሳሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይኸኛው መልእክተኛም ተናግሮ ሳይጨርስ ሌላ መልእክተኛ መጥቶ “ልጆችህ በሙሉ በታላቅ ወንድማቸው ቤት ተሰብስበው እየበሉና የወይን ጠጅ እየጠጡ ይደሰቱ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱውን ክናገር እንተሎ፥ ካልእ መፂኡ “ኣወዳትካን ኣጓላትካን ኣብ እንዳ እቲ ዓብዪ ሓዎም ይበልዑን ይሰትዩን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ገና ኺዛረብ ከሎ ኸኣ፡ ካልእ መጹኡ፡ ኣወዳትካን ኣዋልድካን ኣብ እንዳ እቲ ዓብዪ ሓዎም ይበልዑን ወይኑ ይሰትዩን ነበሩ፡