Job 1:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በለ ድማ፡ ዕርቃነይ ካብ ማህጸን ኣደይ መጻእኩ፡ ዕርቃነይ ድማ ናብኡ ክምለስ እየ። እግዚኣብሄር ሃበ፡ እግዚኣብሄር ድማ ወሰደ። ስም እግዚኣብሄር ይመስገን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እን​ዲ​ህም አለ፥ “ከእ​ናቴ ማኅ​ፀን ራቁ​ቴን ወጥ​ቻ​ለሁ፥ ራቁ​ቴ​ንም ወደ ምድር እመ​ለ​ሳ​ለሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰጠ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ነሣ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ ፈቀደ ሆነ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ብ​ሔር ስም የተ​ባ​ረከ ይሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም አለ። ራቁቴን ከእናቴ ማኅፀን ወጥቻለሁ፥ ራቁቴንም ወደዚያ እመለሳለሁ፤ እግዚአብሔር ሰጠ፥ እግዚአብሔርም ነሣ፤ የእግዚአብሔር ስም የተባረከ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አለ፦ “ራቁቴን ከእናቴ ማኅፀን ወጥቻለሁ፥ ራቁቴንም ወደዚያ እመለሳለሁ፥ ጌታ ሰጠ፥ ጌታ ወሰደ፥ የጌታ ስም የተባረከ ይሁን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ታ አት ኡሉዋፐ ካሎ የለታድ፤ ሀይቂያ ዎደካ ታን አካደ ብያባይ ባዋ። መና ጎዳይ እሜዳ፤ መና ጎዳይ ዛሪደ አኬዳ። መና ጎዳ ሱንይ ጋላተቶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
hawaadan yaageedda; «Taani ta aatti uluwaappe kallo yelettaad; hayk'k'iyaa wodekka taani akkaade biyaabay baawa. Med'inaa Goday immeedda; Med'inaa Goday zaariide akkeedda. Med'inaa Godaa suntsay galatetto» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Tani ta aayey uloppe kallo yelettadis; hayqqiza wodekka kallo baana; GODAY immides; GODAY ekkides; GODAA sunththi galatettidaaz gido» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታኒ ታ ኣዬይ ኡሎፔ ካሎ ዬሌታዲስ፤ ሃይቂዛ ዎዴካ ካሎ ባና፤ ጎዳይ ኢሚዴስ፤ ጎዳይ ኤኪዴስ፤ ጎዳ ሱን ጋላቴቲዳዝ ጊዶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ታ አየ ኡሎፐ ካሎ የለታስ፤ ሀይቃሸካ ታኒ ካሎ ባና፤ ጎዳይ እሚስ፤ ጎዳይ ዛሪድ ኤክስ፤ ጎዳ ሱንይ ጋላተቶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani ta aaye ulope kallo yeletas; hayqasheka taani kallo baana; Goday immis; Goday zaaridi ekis; Godaa sunthay galatetto” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም አለ፤ “ዕራቍቴን ከእናቴ ማሕፀን ወጣሁ፤ ዕራቍቴንም እሄዳለሁ። እግዚአብሔር ሰጠ፤ እግዚአብሔር ነሣ፤ የእግዚአብሔር ስም ቡሩክ ይሁን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ከእናቴ ማሕፀን ራቁቴን ተወለድኩ፤ ስሞትም ራቁቴን እሄዳለሁ፤ እግዚአብሔር ሰጠ፤ እግዚአብሔር ወሰደ፤ የእግዚአብሔር ስም የተመሰገነ ይሁን!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ ድማ በለ፦ “ጥራሐይ እየ ኻብ ማህፀን ወላዲተይ ዝወፃእኹ፤ ጥራሐይ ከዓ ናብ መቓብር ክኣቱ እየ። እግዚኣብሄር ሃበ፤ እግዚኣብሄር ድማ ወሰደ፤ ስም እግዚኣብሄር ዝተባረኸ ይኹን” ኢሉ ናብ ምድሪ ተደፊኡ ሰገደ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እዮብ ተንሲኡ ኽዳኑ ቐደደ ርእሱውን ላጸየ እሞ፡ ጥራየይ እየ ኻብ ከርሲ ወላዲተይ ዝወጻእኩ፡ ጥራየይ ከኣ ናብኣ ኽምለስ እየ። እግዚኣብሄር ሀበ፡ እግዚኣብሄር ድማ ወሰደ። ስም እግዚኣብሄር ይባረኽ፡ ኢሉ ናብ ምድሪ ተደፊኡ ሰገደ።