Job 1:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ዅሉ፡ እዮብ ሓጢኣት ኣይገበረን፡ ንኣምላኽ እውን ብዕሽነት ኣይረገሞን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚ​ህም በደ​ረ​ሰ​በት ሁሉ ኢዮብ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አል​በ​ደ​ለም፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስን​ፍ​ናን አል​ሰ​ጠም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚህ ሁሉ ኢዮብ አልበደለም፥ ለእግዚአብሔርም ስንፍናን አልሰጠም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚህ ሁሉ ኢዮብ አልበደለም፥ እግዚአብሔርንም አላማረረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ ኡባንካ ኢዮብ ናጋራ ኦቤና፤ ጾሳ አማሳልቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha ubbankka Iyyoobi nagaraa ootsibeenna; S'oossaa amaassalibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha paacey ubbay Iyoobe bolla gakkinkka izi ubbaaka nagara ooththibeenna; Xoossa bollaka camo qaala kessibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃ ፓጬይ ኡባይ ኢዮቤ ቦላ ጋኪንካ ኢዚ ኡባካ ናጋራ ኦቤና፤ ጾሳ ቦላካ ጫሞ ቃላ ኬሲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ ኡባንካ እዮብ ናጋራ ኦቤና፤ ፆሳ ቦላ ኢታባ ኦደትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha ubbanka Iyyobi nagaraa oothibeenna; Xoossaa bolla iitaba odetibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ሁሉ፣ ኢዮብ አልበደለም፤ በእግዚአብሔርም ላይ ክፉ አልተናገረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮብ ምንም እንኳ ይህ ሁሉ ፈተና ቢደርስበት ከቶ ኃጢአት አልሠራም፤ በእግዚአብሔርም ላይ አላማረረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮብ በዝ ዅሉ ዝበፅሖ ኣይበደለን፤ ንእግዚኣብሄርውን ኣይነቐፈን።
Amharic Tigrinya 2011
በዚ ዂሉ እዮብ ኣይበደለን፡ ንኣምላኽውን ኣይነቐፎን።