Job 1:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንብረቱ ድማ ሾብዓተ ሽሕ ርእሲ ከብትን ሰለስተ ሽሕ ኣግማልን ሓሙሽተ ሚእቲ ጽምዲ ከብትን ሓሙሽተ ሚእቲ ኣእዱግን ኣዝዩ ብዙሕ ቤትን ነበረ። ስለዚ እዚ ሰብኣይ እዚ ካብ ኵሎም ሰብ ምብራቕ ዝዓበየ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከብቶቹም፦ ሰባት ሺህ በጎች፥ ሦስት ሺህ ግመሎች፥ አምስት መቶም ጥማድ በሬ፥ አምስት መቶም እንስት አህዮች ነበሩ፤ እጅግ ብዙም አገልጋዮች ነበሩት፤ ሥራውም በምድር ላይ ታላቅ ነበረ፤ ያም ሰው በምሥራቅ ካሉ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ገናና ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሀብቱም ሰባት ሺህ በጎች፥ ሦስት ሺህም ግመሎች፥ አምስት መቶም ጥማድ በሬ፥ አምስት መቶም እንስት አህዮች ነበረ፥ እጅግ ብዙም ባሪያዎች ነበሩት፤ ያም ሰው በምሥራቅ ካሉ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ታላቅ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰባት ሺህ በጎች፥ ሦስት ሺህ ግመሎች፥ አምስት መቶ ጥማድ በሬዎች፥ አምስት መቶ እንስት አህዮችና እጅግ ብዙም አገልጋዮች ነበሩት። ያም ሰው በምሥራቅ ካሉ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ታላቅ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ማጹዋ ግዶፐ፥ አዉ ላፑን ሻኡ ዶርሳቱ፥ ሄዙ ሻኡ ጋሎቱ፥ እቼሹ ጼቱ ዋ ቦራቱ፥ እቼሹ ጼቱ ማጫ ሀረቱነ ሎይ ዳሮ ቆማቱ ደኢኖ። አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ አሳ ኡባፐ እ አዳ ዱረ አሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mas'uwaa gidooppe, aw laappun sha"u dorssatuu, heezzu sha"u gaalotuu, ichcheshu s'eetu waatsa booratuu, ichcheshu s'eetu mac'c'a haretuunne loytsi daro k'oomatuu de'iino. Away doliyaa baggana de'iyaa asaa ubbaappe I aad'd'eeda dure asaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haaro baggarakka izas 7,000 dorsati, 3,000 gaamellati, 500 waaththa booratinne 500 hareti deettes; qasseka keehi daro aylleti deettes. Arshey mokkizaso baggara iza mala durenne gita asi haray deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃሮ ባጋራካ ኢዛስ 7,000 ዶርሳቲ፥ 3,000 ጋሜላቲ፥ 500 ዋ ቦራቲኔ 500 ሃሬቲ ዴቴስ፤ ቃሴካ ኬሂ ዳሮ ኣይሌቲ ዴቴስ። ኣርሼይ ሞኪዛሶ ባጋራ ኢዛ ማላ ዱሬኔ ጊታ ኣሲ ሃራይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያዉ ላፑን ሙኩሉ ዶርሳት፥ ሄ ሙኩሉ ግማለት፥ እቻሹ ፄቱ ዋ ቦራት፥ እቻሹ ፄቱ ማጫ ሀረትነ ዳሮ አይለት ደኦሶና። ዶሎሀ ባጋ ቢታን ደእያ አሳ ኡባፈ እ አዳ ዱረ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyaw laapun mukulu dorsati, heedzu mukulu gimaleti, ichashu xeetu waatha boorati, ichashu xeetu macca haretinne daro aylleti de7oosona. Doloha bagga biittan de7iya asa ubbaafe I aadhida dure asi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሀብቱም ሰባት ሺሕ በጎች፣ ሦስት ሺሕ ግመሎች፣ አምስት መቶ ጥማድ በሬዎችና አምስት መቶ እንስት አህዮች ነበረ፤ እጅግ ብዙ ባሮችም ነበሩት፤ በምሥራቅ አገር ከሚኖሩትም ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ታላቅ ሰው ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሀብትም በኩል ሰባት ሺህ በጎች፥ ሦስት ሺህ ግመሎች፥ አምስት መቶ ጥማድ በሬዎችና አምስት መቶ አህዮች ነበሩት፤ እንዲሁም እጅግ ብዙ አገልጋዮች ነበሩት፤ በምሥራቅ አገር ካሉት ሰዎች ሁሉ እርሱን የሚያኽል ሀብታምና ታላቅ ሰው አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጥሪቱ ድማ ሸውዓተ ሽሕ ኣባጊዕ፥ ሰለስተ ሽሕ ኣግማል፥ ሓሙሽተ ሚእቲ ፅምዲ ኣብዑር፥ ሓሙሽተ ሚእቲ ወላዳት ኣእዱግ ነበረ፤ ብዙሓት ግዙኣትውን ነበርዎ። እዝ ሰብ እዙይ ካብ ኵሎም ሰብ ምብራቕ ዝበለፀ ዓብዪ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ጥሪቱ ድማ ሾብዓተ ሽሕ በጊዕ፡ ሰለስተ ሽሕ ገመል፡ ሓሙሽተ ሽሕ ጽምዲ ብዕራይ፡ ሓሙሽተ ሚእቲ ውላድ ኣድጊ ነበረ፡ ብዙሓት ግዙኣትውን ነበርዎ። እዚ ሰብኣይ እዚ ኻብ ኲሎም ሰብ ምብራቕ ዚበልጽ ዓብዪ ነበረ።