Job 1:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቁ ድማ ነፍሲ ወከፎም መዓልቶም ከይዶም ኣብ ኣባይቶም ይድረሩ። ንሰለስቲአን ኣሓተን ድማ ምስአን ክበልዓን ክሰትያን ሰዲደን ጸዊዐን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወንዶች ልጆቹም ሄደው በየተራ በእያንዳንዳቸው ቤት ግብዣ ያደርጉ ነበር፤ ሦስቱ እኅቶቻቸውንም ከእነርሱ ጋር ይወስዱአቸው ነበር፤ ከእነርሱም ጋር ይበሉና ይጠጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወንዶች ልጆቹም ሄደው በየተራ በያንዳንዳቸው ቤት ግብዣ ያደርጉ ነበር፤ ሦስቱ እኅቶቻቸውም ከእነርሱ ጋር ይበሉና ይጠጡ ዘንድ እነርሱ ልከው ይጠሩአቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወንዶች ልጆቹም ሄደው በየተራ በያንዳንዳቸው ቤት ግብዣ ያሰናዱ ነበር፥ ሦስቱ እኅቶቻቸውም ከእነርሱ ጋር ይበሉና ይጠጡ ዘንድ ልከው ይጠሩአቸው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ አቱማ ናናቱ ባረንቱ ሶን ባረንቱ ሶን፥ ካል ካል ግብራ ጊግሲደ፥ ባረንቱ ሄዙ ምቼቱዋ ባረንቱና ማናዉነ ኡሻናዉ ጼሲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa attuma naanatuu barenttu son barenttu son, kaali kaali gibiraa giigissiide, barenttu heezzu michchetuwaa barenttuna maanawunne ushanaw s'eesiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyoobe attuma nayti issoy issoy bason taran taran diggisa giigsidi issife shiiqi ufayetteettes; heedzdzu michchetakka banttako xeygisidi isttara issife meettessinne uyeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮቤ ኣቱማ ናይቲ ኢሶይ ኢሶይ ባሶን ታራን ታራን ዲጊሳ ጊግሲዲ ኢሲፌ ሺቂ ኡፋዬቴቴስ፤ ሄ ሚቼታካ ባንታኮ ጼይጊሲዲ ኢስታራ ኢሲፌ ሜቴሲኔ ኡዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ አደ ናይት ባንታ ሶን ሶን ግብራ ጊግስድ፥ ባንታ ሄ ምቸታ ፄግድ እስፈ ሞሶናነ ኡዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya adde nayti banta son son gibira giigisidi, banta heedzu micheta xeegidi issife moosonanne uyoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወንዶች ልጆቹም ተራ በተራ በየቤታቸው ግብዣ ያደርጉ ነበር፤ ከእነርሱም ጋር እንዲበሉና እንዲጠጡ ሦስቱን እኅቶቻቸውን ይጋብዙ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኢዮብ ወንዶች ልጆች በእያንዳንዳቸው ቤት በተራ ግብዣ እያዘጋጁ በአንድነት ተሰብስበው ይደሰቱ ነበር፤ ሦስቱንም እኅቶቻቸውን እያስጠሩ ከእነርሱ ጋር አብረው ይበሉና ይጠጡ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣወዳት ደቁ ድማ፥ በብተራኣቶም እናተዓዳደሙ፥ ኣብ ገገዛኦም ይመስሑ ነበሩ። ነተን ሰለስተ ኣሓቶም ከዓ፥ ምእንቲ ምስኣቶም ክበልዓን ክሰትያን፥ ይፅውዕወን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ደቁ ድማ፡ በብታራኦም እናተዓዳደሙ፡ ሓደ መዓልቲ ኣብ ቤት እቲ ሓደ፡ ካልኣይ መዓልቲውን ኣብ ቤት እቲ ኻልእ ይምስሑ ነበሩ። ነተን ሰለስተ ኣሓቶም ከኣ፡ ምእንቲ ምሳታቶም ኪበልዓን ኪሰትያን፡ ይጽውዕወን ነበሩ።