Job 1:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መዓልትታት በዓሎም ምስ ተወድአ ድማ፡ እዮብ ልኢኹ ቀደሶም፡ ንግሆ ድማ ተንሲኡ፡ ከም ብዝሒ ኵላቶም ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕረበ። ምኽንያቱ እዮብ ከምዚ በለ፦ ደቀይ ሓጢኣት ገይሮም ንኣምላኽ ብልቦም ረጊሞሞ ክኾኑ ይኽእሉ እዮም። እዮብ ድማ ብቐጻሊ ይገብሮ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የግ​ብ​ዣ​ውም ቀኖች በተ​ፈ​ጸሙ ጊዜ ኢዮብ ይል​ክና ይቀ​ድ​ሳ​ቸው ነበር፤ በማ​ለ​ዳም ገሥ​ግሦ፦ ስለ ልጆቹ በቍ​ጥ​ራ​ቸው መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ርብ ነበር፤ አንድ ወይ​ፈን ስለ ነፍ​ሳ​ቸው የኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ርብ ነበር፤ ኢዮብ፥ “ምና​ል​ባት ልጆቼ በል​ባ​ቸው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላይ ክፉ ነገር ያስቡ ይሆ​ናል” ይል ነበ​ርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የግብዣውም ቀኖች ባለፉ ጊዜ ኢዮብ። ምናልባት ልጆቼ በድለው፥ እግዚአብሔርንም በልባቸው ሰድበው ይሆናል ብሎ ይልክና ይቀድሳቸው ነበር፤ ኢዮብም ማልዶ ተነሣ፥ እንደ ቍጥራቸውም ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረበ። እንዲሁ ኢዮብ ሁልጊዜ ያደርግ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የግብዣውም ቀኖች ባለፉ ጊዜ ኢዮብ፦ “ምናልባት ልጆቼ በድለው፥ እግዚአብሔርንም በልባቸው ሰድበው ይሆናል” ብሎ ይልክና ይቀድሳቸው ነበር፥ ኢዮብም ማልዶ ይነሣና እንደ ቁጥራቸውም ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት ያቀርብ ነበር። ኢዮብም ሁልጊዜ እንዲህ ያደርግ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግብራ ጋላሳቱ ፖለቴዳ ዎደ፥ ኢዮብ ዎንታ ጉራና ደንዲደ፥ ባረ ናናቱዋ እቱዋ እቱዋ ሱንን ጹግያ ያርሹዋ ያርሼ። እ ሄዋ ኦያዌ፥ “ታ ናናቱ ባረንቱ ዎዛናን ጾሳ ሸቂደ፥ ናጋራ ኦድኖንቶነ” ጊደ ህርጌዳ ድራሳ። እ ኡንቱንታ ጌሻናዉ ሄዋ ኡባ ገደ ኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gibiraa gallassatuu poletteedda wode, Iyyoobi wontta guuraanna denddiide, bare naanatuwaa ittuwaa ittuwaa suntsan s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshee. I hewaa ootsiyaawe, «Ta naanatuu barenttu wozanaan S'oossaa shek'k'iide, nagaraa ootseeddinonttonne» giide hirggeedda dirassa. I unttuntta geeshshanaw hewaa ubbaa gede ootsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Diggisa gallassati aadhdhidaappe guye Iyoobi wonttara dendidi ba nayta xeygisidinne issaa issaa sunththan yarsho shiishshees. Izi hessaththo ooththizay, «Ta nayti geelli gidaa Xoossa cayidi awukkora nagara ooththidaakkonne!» guussa hirgan nayta nagarappe geeshshanaas giidi ooththees. Iyoobi hayssa yarsho woga qanxxontta ubba wode ooththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዲጊሳ ጋላሳቲ ኣዳፔ ጉዬ ኢዮቢ ዎንታራ ዴንዲዲ ባ ናይታ ጼይጊሲዲኔ ኢሳ ኢሳ ሱንን ያርሾ ሺሼስ። ኢዚ ሄሳ ኦዛይ፥ «ታ ናይቲ ጌሊ ጊዳ ጾሳ ጫዪዲ ኣዉኮራ ናጋራ ኦዳኮኔ!» ጉሳ ሂርጋን ናይታ ናጋራፔ ጌሻናስ ጊዲ ኦስ። ኢዮቢ ሃይሳ ያርሾ ዎጋ ቃንጾንታ ኡባ ዎዴ ኦስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግብራ ጋላሳት ፖለትያ ዎደ እዮብ ባ ናይታ ፄግስድ፥ “ኦን ኤር ታ ናይት ባንታ ዎዛናን ፆሰ ባድድ ናጋራ ኦና አጎኮና” ግድ ዎንታ ጉራ ደንድድ፥ ኤንታና ጌሻናዉ ባ ናይታ እሱዋ እሱዋ ሱን ፄግድ ፁሳ ያርሾ ያርሼስ። እዮብ ሄሳ ኡባ ዎደ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gibira gallasati poletiya wode Iyyobi ba nayta xeegisidi, “Ooni eri ta nayti banta wozanan Xoosse baaddidi nagara oothonna aggokona” gidi wonta guura dendidi, entana geeshshanaw ba nayta issuwa issuwa sunthaa xeegidi xuussa yarsho yarshees. Iyyobi hessa ubba wode oothees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የግብዣው ጊዜ ካለፈ በኋላ ኢዮብ ልኮ ያስመጣቸውና፣ “ምናልባት ልጆቼ ኀጢአት ሠርተው፣ እግዚአብሔርንም በልባቸው ረግመው ይሆናል” በማለት ጧት በማለዳ ስለ እያንዳንዳቸው የሚቃጠል መሥዋዕት በማቅረብ ያነጻቸው ነበር፤ ኢዮብ ይህን ዘወትር ያደርግ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የግብዣዎቹ ቀኖች ከተፈጸሙ በኋላ ኢዮብ በማለዳ ተነሥቶ ልጆቹን ያስጠራና በእያንዳንዱ ልጁ ስም መሥዋዕት ያቀርብ ነበር፤ ይህንንም የሚያደርገው “ምናልባት ከልጆቼ አንዱ እግዚአብሔርን በመስደብ በድሎ ይሆናል!” በሚል ስጋት ልጆቹን ከኃጢአት ለማንጻት ነበር። ኢዮብ ይህን ሥርዓት ሳያቋርጥ ዘወትር ይፈጽም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እተን ንምሳሕ ዝእከቡለን መዓልቲታት ምስ ሓለፋ ኸዓ፥ ኢዮብ ምናልባት ደቀይ በዲሎም ንእግዚኣብሄርውን ብልቦም ፀሪፎም ይኾኑ እናበለ ፀዊዑ ይቕድሶም ነበረ፤ ኣንጊሁ ተሲኡ ብቝፅሪ ነፍሲ ወከፎም ዝቃፀል መስዋእቲ የቕርብ ነበረ፤ ኵሉ ጊዜውን ከምዙይ ይገብር ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እተን ንምሳሕ ዚእከቡለን መዓልትታት ምስ ሐለፋ ኸኣ፡ እዮብ ልኢኹ ይቕድሶም ነበረ። ኣንጊሁ ተንሲኡ ድማ ብቚጽሪ ነፍሲ ወከፎም መስዋእቲ ምሕራር የዕርግ ነበረ። እዮብ፡ እዞም ደቀይ ምናልባሽ በዲሎም፡ ንኣምላኽ ከኣ ብልቦም ክሒዶም ይዀኑ፡ ኢሉ ነበረ እሞ፡ ኲሉ ጊዜ ኸምዚ ይገብር ነበረ።