Job 1:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ንሰይጣን፡ ካበይ ኢኻ መጺእካ፧ ሽዑ ሰይጣን ንእግዚኣብሄር መለሰሉ፦ ኣብ ምድሪ ንየው ነጀው ይዘውርን ኣብኣ ድማ ናብን ናብን ይዘውር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፥ “ከወዴት መጣህ?” አለው። ሰይጣንም፥ “ምድርን ሁሉ ዞርሁአት፥ ከሰማይ በታችም ተመላለስሁና መጣሁ።” ብሎ ለእግዚአብሔር መለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን። ከወዴት መጣህ? አለው። ሰይጣንም። ምድርን ሁሉ ዞርሁአት፥ በእርስዋም ተመላለስሁ ብሎ ለእግዚአብሔር መለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሰይጣንን፦ “ከወዴት መጣህ?” አለው። ሰይጣንም፦ “ምድርን ሁሉ ዞርሁአት፥ በእርሷም ተመላለስሁ” ብሎ ለጌታ መለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሴጻና፥ “ላ ኔን ሀቃፐ ያድ?” ያጌዳ። ሴጻናይ መና ጎዳዉ፥ “ታን ሳኣን ኡባን ያነ ሃነ ዩይያሳፐነ ስመረትያሳፐ ያድ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Sees'aanaa, «Laa neeni hak'appe yaad?» yaageedda. Sees'aanay Med'inaa Godaw, «Taani sa'aan ubbaan yaanne haanne yuuyyiyaasaappenne simerettiyaasaappe yaad» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossika, «Awappe yadii?» giidi Xala7e oychchides. Xala7eykka, «Sa7a gaxa ubbaa yaanne haa yuuyerettada yadis» giidi GODAAS zaarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲካ፥ «ኣዋፔ ያዲ?» ጊዲ ጻላኤ ኦይቺዴስ። ጻላኤይካ፥ «ሳኣ ጋጻ ኡባ ያኔ ሃ ዩዬሬታዳ ያዲስ» ጊዲ ጎዳስ ዛሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ፃላህያኮ፥ “ኔኒ አዉፐ ያዲ?” ያግስ። ፃላሄይ፥ “ታኒ ሳአ ኡባን ያነ ሃነ ዩያሸ ጋምአስ” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Xalahiyako, “Neeni awupe yadii?” yaagis. Xalahey, “Taani sa7a ubban yaanne haanne yuuyashe gam7as” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፣ “ከወዴት መጣህ?” አለው። ሰይጣንም፣ “በምድር ሁሉ ዞርሁ፤ ወዲያና ወዲህም ተመላለስሁባት” ብሎ ለእግዚአብሔር መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም “ከወዴት መጣህ?” ብሎ ሰይጣንን ጠየቀው። ሰይጣንም “በምድር ዙሪያ ወዲያና ወዲህ እመላለስ ነበር” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን “ካበይ መፂእኻ?” በሎ። ሰይጣን ድማ “ንምድሪ ኽዞራን ክመላለሰላን ፀኒሐ መፃእኹ” ኢሉ ንእግዚኣብሄር መለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን፡ ካባይ መጺእካ? በሎ። ሰይጣን ድማ፡ ንምድሪ ዘይረያን ተመላሊሰያን መጻእኩ፡ ኢሉ ንእግዚኣብሄር መለሰሉ።