Job 1:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን በሎ፦ ንባርያይ እዮብ፡ ኣብ ምድሪ ከምኡ ዝኣመሰለ፡ ቅኑዕን ቅኑዕን ሰብ፡ ንኣምላኽ ዚፈርህን ክፉእ ዚርሕቕን ሰብ ከም ዘየለ ሓሲብካዮዶ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን አለው፥ “በባሪያዬ በኢዮብ ላይ የምታስበው ነገር እንዳይኖር ተጠንቀቅ! በምድር ላይ እንደ እርሱ ቅን፥ ንጹሕና ጻድቅ፥ እግዚአብሔርንም የሚፈራ፥ ከክፉ ሥራም ሁሉ የራቀ ሰው የለምና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን። በውኑ ባሪያዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ እንደ እርሱ ፍጹምና ቅን፥ እግዚአብሔርንም የሚፈራ፥ ከክፋትም የራቀ ሰው የለም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሰይጣንን፦ “በውኑ አገልጋዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ እንደ እርሱ ፍጹምና ቅን፥ እግዚአብሔርንም የሚፈራ፥ ከክፋትም የራቀ ሰው የለም” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሴጻና፥ “ያትና፥ ታ ቆማ ኢዮባ አኬካደ በኣድ? ሳኣ ቦላን አ ማላትያ ቶሺ ባይናነ ሱረ አሳይ ሙለካ ባዋ። እ ጾሳዉ ያይያ፥ ኢታባፐካ ሃኬዳ አሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Sees'aanaa, «Yaatina, ta k'oomaa Iyyooba akeekaade be'aaddi? Sa'aa bollan Aa malatiyaa tooshii bayinnanne suure Asay mulekka baawa. I S'oossaw yayyiyaa, iitabaappekka haakkeedda asaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Xala7eza, «Ta aylleza Iyoobe lo7eththa beyadii? Iza mala ammanettidanne suure as biitta bolla beettibeenna; izi iita ubbaafe haakkidi taas yayyiza suure asa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ጻላኤዛ፥ «ታ ኣይሌዛ ኢዮቤ ሎኤ ቤያዲ? ኢዛ ማላ ኣማኔቲዳኔ ሱሬ ኣስ ቢታ ቦላ ቤቲቤና፤ ኢዚ ኢታ ኡባፌ ሃኪዲ ታስ ያዪዛ ሱሬ ኣሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ፃላህያኮ፥ “ያትን፥ ኔኒ ታ አይልያ እዮባ ሎይ በአዲ? ሳአ ቦላ እያ መላ ቦረይ ባይና አስ፥ ሱረ አስ፥ ፆሰ ያይያነ ኢታባፐ ሃክዳ አስ ባዋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Xalahiyako, “Yaatin, neeni ta aylliya Iyyoba loytha be7adii? Sa7a bolla iya mela borey bayna asi, suure asi, Xoosse yayyiyanne iitabaape haakida asi baawa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፣ “አገልጋዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ እንደ እርሱ ነቀፋ የሌለበት፣ ቅን፣ እግዚአብሔርን የሚፈራና ከክፋት የራቀ ሰው የለም” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሰይጣንን “አገልጋዬን ኢዮብን ልብ ብለህ አየኸውን? እርሱን የመሰለ ታማኝና ደግ ሰው በምድር ላይ አይገኝም፤ እርሱ ከክፋት ሁሉ ርቆ እኔን የሚፈራ ቀጥተኛ ሰው ነው” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ ንሰይጣን “ንባርያይ ኢዮብስ ኣስተብሂልካዮዶ? ኸም ኢዮብ ገይሩ ንእግዚኣብሄር ዘምልኽን ክፉእ ካብ ምግባር ዝረሓቐን ፍፁምን ቅኑዕን ሰብ ኣብ ምድሪ የለን” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከኣ ንሰይጣን፡ ከም እዮብ ገይሩ ንኣምላኽ ዚፈርህን ካብ ክፋእ ዚርሕቕን ፍጹምን ቅኑዕን ሰብ ኣብ ምድሪ የልቦን እሞ፡ ንባርያይ እዮብስ ኣስተብሂልካዮዶ? በሎ።