Job 1:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሰይጣን ንእግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እዮብ ንኸንቱዶ ንኣምላኽ ይፈርሖ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰይጣንም በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ ብሎ መለሰ፥ “በውኑ ኢዮብ እግዚአብሔርን የሚያመልከው በከንቱ ነውን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰይጣንም ለእግዚአብሔር እንዲህ ብሎ መለሰለት። በውኑ ኢዮብ እግዚአብሔርን የሚፈራ በከንቱ ነውን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰይጣንም ለጌታ እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ “በውኑ ኢዮብ እግዚአብሔርን የሚፈራ በከንቱ ነውን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሴጻናይ፥ “ቱሙ ኢዮብ ነዉ ጮ ያዪ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sees'aanay, «Tumu Iyyoobi new c'oo yayyii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xala7eykka zaaridi, «Iyoobi nees Xoossaas coo yayyizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጻላኤይካ ዛሪዲ፥ «ኢዮቢ ኔስ ጾሳስ ጮ ያዪዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፃላሄይ ዛሪድ፥ “ቱማ እዮብ ፆሳስ ጮ ያዪ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xalahey zaaridi, “Tuma Iyyobi Xoossas coo yayyii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰይጣንም፣ ለእግዚአብሔር እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ኢዮብ እግዚአብሔርን የሚፈራው እንዲሁ ነውን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰይጣንም እንዲህ አለ፦ “ኢዮብ አንተን እግዚአብሔርን የሚፈራ ያለ ምክንያት ነውን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰይጣን ከዓ ንእግዚኣብሄር “ኢዮብ፥ ንእግዚኣብሄር ዘምልኸካ ብኸምኡ ኣይኮነን።
Amharic Tigrinya 2011
ሰይጣን ከኣ ንእግዚኣብሄር መለሰሉ በሎውን፡ እዮብ ንኣምላኽ ዚፈርሆስ ብኸምኡ ድዩ?