Job 10:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣምላኽ፡ ኣይትኹንነኒ፡ ክብሎ እየ። ስለምንታይ ምሳይ ከም እትባኣሱ ኣርእየኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርን እንዲህ እለዋለሁ፦ ኀጢኣተኛ እንድሆን አታስተምረኝ፤ ለምንስ እንደዚህ ፈረድህብኝ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርን እንዲህ እለዋለሁ። አትፍረድብኝ፤ የምትከራከረኝ ለምን እንደ ሆነ ንገረኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርን እንዲህ እለዋለሁ፦ አትፍረድብኝ፥ የምትከራከረኝ ለምን እንደሆነ ንገረኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ጾሳ ሀዋዳን ያጋይ: ሀእ ታ ቦላ ፕርዶፓ፤ ኔን ታና ሞትያ ሞቱ አየንቶነ ታዉ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani S'oossaa hawaadan yaagay: Ha"i ta bolla pirddoppa; neeni taana mootiyaa mootuu ayenttonne taw oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani Xoossa hizgana; ta bolla nees lancey diikko taas qonccisa attiin ta bolla pirdofa!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ጾሳ ሂዝጋና፤ ታ ቦላ ኔስ ላንጬይ ዲኮ ታስ ቆንጪሳ ኣቲን ታ ቦላ ፒርዶፋ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ፆሳኮ ሀይሳዳ ጋና፤ ታ ባላ ታዉ ኦዳፐ አትሽን፥ ታ ቦላ ፕርዶፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani Xoossaako haysada gaana; ta bala taw odape attishin, ta bolla pirdofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርን እንዲህ እለዋለሁ፤ በምን ላይ እንዳልተስማማን ንገረኝ እንጂ አትፍረድብኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርን እንዲህ እለዋለሁ፦ በእኔ ላይ ያለህን ቅርታ ግለጥልኝ እንጂ አትፍረድብኝ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእግዚኣብሄር ከምዙይ ክብሎ እየ፤ ኣይትፍረደኒ፤ ብምንታይ ትዅንነኒ ኸም ዘለኻ ንገረኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ንኣምላኽ፡ ኣይትዀንነኒ፡ ስለምንታይ ኢኻ እትጻረረኒ ዘሎኻ? ኣፍልጠኒ፡ እብሎ ኣሎኹ፡