Job 12:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስኡ ጥበብን ሓይልን ኣሎ፣ ምኽርን ምስትውዓልን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ኀይል አለ፤ ለእርሱ ምክርና ማስተዋል አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ኃይል አለ፤ ለእርሱ ምክርና ማስተዋል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ኃይል አለ፥ በእርሱ ዘንድ ምክርና ማስተዋል አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳዉ አዳ ኤራተይነ ዎልቃይ ደኤ፤ ዞሪነ አኬካይ አን ቤቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaw aad'd'eeda eratetsaynne wolk'k'ay de'ee; zoriinne akeekay an beettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Xoossas gidikko aadho erateththinne wolqqay dees; zoreynne akeekay iza matappe beetteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጾሳስ ጊዲኮ ኣ ኤራቴኔ ዎልቃይ ዴስ፤ ዞሬይኔ ኣኬካይ ኢዛ ማታፔ ቤቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጭንጫተነ ዎልቅ ፆሳሳ፤ ዞረይነ አኬክ እያ ማታን በንቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Cincatethinne wolqi Xoossasa; zoreynne akeeki iya matan bentees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ጥበብና ኀይል የእግዚአብሔር ናቸው፤ ምክርና ማስተዋልም በእርሱ ዘንድ ይገኛሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ግን ጥበብና ኀይል አለው፤ ምክርና አስተዋይነት የሚገኙት ከእርሱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ጥበብን ሓይልን ኣብ እግዚኣብሄር ኣሎ፤ ምኽርን ምስትውዓልን ድማ ናቱ እየን።
Amharic Tigrinya 2011
ጥበብን ስልጣንን ኣብኡ ኣሎ፡ ምኽርን ምስትውዓልን ድማ ናቱ እየን።