Job 12:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንመትሓዚ ነገስታት ይፈትሖም፡ ሕቝፎም ድማ ብቐበቶ ይኣስሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገሥታትንም በዙፋን ያስቀምጣቸዋል፤ ወገባቸውንም በኀይል መታጠቂያ ያስታጥቃቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የነገሥታትንም እስራት ይፈታል፥ ወገባቸውንም በመታጠቂያ ያስራቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የነገሥታትንም እስራት ይፈታል፥ ወገባቸውንም በመታጠቂያ ያስራቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ካተቱዋ ካተቱዋ አራታፐ ዎ፤ ኡንቱንታካ አይለቱዋ ኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I kaatetuwaa kaatetuwaa araataappe wotsee; unttunttakka ayiletuwaa ootsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi kawota kawoteththa araataappe woththana; qasho asa mala dancco birshisana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ካዎታ ካዎቴ ኣራታፔ ዎና፤ ቃሾ ኣሳ ማላ ዳንጮ ቢርሺሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ካዎታ አራታፐ ዎድ አይለ ከሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I kawota araatape wothidi aylle kessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገሥታትን ድግ ያስፈታል፤ ገመድም በወገባቸው ያስራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱ ነገሥታትን ከዙፋናቸው ያወርዳል፤ ሽርጥ የታጠቁ እስረኞችም ያደርጋቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናይ ነገስታት እስራት ይፈትሕ፤ ንሕቘኦም ድማ ብመዕጠቒ ይኣስር።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ንስልጣን ነገስታት ይፈትሖ፡ ኣብ ሓቛቚኦም ድማ ገመድ የዕጥቖም።