Job 14:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መዓልትታቱ ውሱን ኰይኑ፡ ቍጽሪ ኣዋርሕ ምሳኻትኩም፡ ኪሓልፎ ዘይክእል ደረቱ ኣቐምጥኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በምድር ላይ አንድ ቀንም እንኳ ቢኖር፤ ወሮቹም በአንተ ዘንድ የተቈጠሩ ናቸው፤ ዘመኑንም ወስነህ ትሰጠዋለህ፤ እርሱም ከዚያ አያልፍም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰው ዕድሜ የተወሰነ ነው፥ የወሩም ቍጥር በአንተ ዘንድ ነው፥ እርሱም ሊተላለፈው የማይችለውን ዳርቻ አደረግህለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰው ዕድሜ የተወሰነ ነው፥ የወሩም ቍጥር በአንተ ዘንድ ነው፥ እርሱም ሊተላለፈው የማይችለውን ዳርቻ አደረግህለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ደአና ላይቱ ዛዋት ኡቴድኖ፤ እ ደአና አግናካ ኔን ፓይዳ ዎዳ፤ ኔን ዎዳ ዛዋፐ አያዌ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay de'ana laytsatuu zawati utteeddino; I de'ana aginaakka neeni payda wotsaadda; neeni wotseedda zawaappe aad'd'iyaawe baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asa layththas wodhida zaway dees; asi daana aginatikka ne matan qoodan deettes; nenikka woththida layththa zawappe aadhdhizaadey deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳ ላይስ ዎዳ ዛዋይ ዴስ፤ ኣሲ ዳና ኣጊናቲካ ኔ ማታን ቆዳን ዴቴስ፤ ኔኒካ ዎዳ ላይ ዛዋፔ ኣዛዴይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስ ዳና ላይስ ዛው ደኤስ፤ እ ዳና አጌና ኔኒ ታይባ ዎዳሳ፤ ኔኒ ዎዳ ዛዋፐ አይ ኦንካ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asi daana laythas zawi de7ees; I daana ageena neeni tayba wothadasa; neeni wothida zawape aadhey oonika baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰው ዕድሜ አስቀድሞ የተወሰነ ነው፤ የወራቱንም ብዛት ወስነህ አስቀምጠሃል፤ ሊያልፈው የማይችለውንም ገደብ አኖርህለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሰው ዕድሜ የተወሰነ ነው፤ የሚኖርባቸውም ወራት በአንተ ዘንድ የተቈጠሩ ናቸው፤ አንተም ከወሰንክለት የዕድሜ ገደብ የሚያልፍ የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዕድመ ሰብ ውሱን እዩ፤ ቍፅሪ ኣዋርሑውን ኣባኻ እዩ፤ ክሓልፋ ዘይኽእል ደረትውን ወሰንካሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ዕድመ ሰብ ምዱብ፡ ኣዋርሑ ኣባኻ ቚሩጽ ካብ ኰነ፡ ዘይሐልፋ ደረትውን ካብ ወሰንካሉስ፡