Job 15:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ኣእዛኑ ዜስካሕክሕ ድምጺ ኣሎ፡ እቲ ዜጥፍእ ብብልጽግና ይመጾ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሚያስደነግጥ ድምፅም በጆሮው ነው፤ በደኅንነትም ይኖር ዘንድ ተስፋ በሚያደርግበት ጊዜ ጥፋት ይመጣበታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚያስደነግጥ ድምፅ በጆሮው ነው፤ በደኅንነቱም ሳለ ቀማኛ ይመጣበታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሚያስደነግጥ ድምፅ በጆሮው ነው፥ በሰላምም ሳለ ቀማኛ ይመጣበታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባ ገደ ዳጋንያ ኮሻይ አ ሀይን ስሰቴ፤ እ ሳሮ ደአይ ጊሽና፥ ፓንጋቱ አ ቦላ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaa gede dagantsiyaa kooshshay Aa haytsaan sisettee; I saro de'ay giishina, panggatuu Aa bolla yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Daganththiza giiris izi ba hayththan siyana; ubbaa miishshi saro misatidi izas beettiza wode iza dhayssiza miishshi iza bolla yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳጋንዛ ጊሪስ ኢዚ ባ ሃይን ሲያና፤ ኡባ ሚሺ ሳሮ ሚሳቲዲ ኢዛስ ቤቲዛ ዎዴ ኢዛ ይሲዛ ሚሺ ኢዛ ቦላ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳጋንያባይ እያ ሀይን ስኤቴስ፤ እ ሳሮ ደአይስ ግሽን ይሰይሳት እያ ቦላ ከያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Daganthiyabay iya haythan si7etees; I saro de7ayis gishin dhayseysati iya bolla keyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚያስደነግጥ ድምፅ በጆሮው ላይ ይጮኻል፤ በሰላም ጊዜ ቀማኞች አደጋ ያደርሱበታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሽብርን ድምፅ በጆሮው ይሰማል፤ ሁሉ ነገር ሰላም መስሎ በሚታይበት ጊዜ አጥፊው ይመጣበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዘደንግፅ ድምፂ ኣብ ኣእዛኑ ኾይኑ የድሂ፤ ደሓን ኣለኹ ኽብል እንተሎ መጥፍኢ ይመፆ።
Amharic Tigrinya 2011
ዜፍርህ ደሃይ ኣብ ኣእዛኑ ዀይኑ የድሂ፡ ደሓን ኣሎኹ ኺብል ከሎ መጥፍኢ ይመጾ።