Job 16:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣየ፡ ከምቲ ንብጻዩ ዚልምን፡ ምእንቲ ሰብ ናብ ኣምላኽ እንተ ዚልምን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጸሎቴ ወደ እግዚአብሔር ትድረስ፥ ዐይኔም በፊቱ እንባ ታፍስስ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰው ልጅ ከባልንጀራው ጋር እንደሚምዋገት፥ ሰው በእግዚአብሔር ፊት ለመምዋገት ምነው በቻለ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰው ልጅ ከባልንጀራው ጋር እንደሚምዋገት፥ ሰው በእግዚአብሔር ፊት ለመምዋገት ምነው በቻለ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ባረ ላገዉ ጋናትያዋዳን፥ ታና ጾሳና ስገያ አሳይ ደኤዳ ግዴረኔሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay bare lagetsaw gaanatiyaawaadan, taana S'oossaanna sigetsiyaa Asay de'eedda gideerenneeshsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
As asara gaththi haasayssidi maqayinththizaadey dizayssa mala; as Xoossara gaththi maqayinththiza asi didaakko aazee dizay?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣስ ኣሳራ ጋ ሃሳይሲዲ ማቃዪንዛዴይ ዲዛይሳ ማላ፤ ኣስ ጾሳራ ጋ ማቃዪንዛ ኣሲ ዲዳኮ ኣዜ ዲዛይ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሰ አሳራ ስገያ አስ ደኤይሳዳ፥ ታና ፆሳራ ስገያ አስ ደእዳባ ግድረነሽን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ase asara sigethiya asi de7eysada, tana Xoossara sigethiya asi de7idaba gidernishin.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰው ለወዳጁ እንደሚማልድ፣ በእግዚአብሔር ፊት የሚማልድ ሰው ምነው በተገኘ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰውና ሰውን አወቃቅሶ የሚያስታርቅ እንዳለ ሁሉ፥ ምነው ሰውንና እግዚአብሔርን አወቃቅሶ የሚያስታርቅ በኖረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምቲ ወዲ ሰብ ምስ ብፃዩ ዝማጐት፥ ኣበይሞ ሰብ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምምጓት ከም ከኣለ!”
Amharic Tigrinya 2011
ፈተውተይ ብኣይ ይስሕቁ ኣለው፡ ንሰብ ምስ ኣምላኽ፡ ንወዲ ሰብውን ምስ ብጻዩ፡ ፍትሒ ምእንቲ ኼውጽእ ኢለ፡ ኣዒንተይ እናነብዓ ናብ ኣምላኽ ይጥምታ ኣለዋ።