Job 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብህዝቢ መላገጺ ገበረኒ። ቅድሚኡ ድማ ከም ጣብጣ ምዃነይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለአሕዛብም ምሳሌ አደረግኸኝ፤ መሳቂያና መዘባበቻም ሆንኋቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሕዝብም ምሳሌ አደረገኝ፤ በፊቱ ላይ ጺቅ እንደሚሉበት ሰው ሆንሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ለሕዝብም ምሳሌ አደረገኝ፥ በፊቱ ላይ እንደሚተፉበት ሰው ሆንሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ጾሳይ ታና አሳ ኡባዉ ቅሊጭያዋ ከሴዳ፤ አሳይ ሶምኡዋን ጩችያ አሳ ታን ግዳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«S'oossay taana asaa ubbaw k'iliic'iyaawaa kesseedda; Asay som"uwaan c'uchchiyaa asaa taani gidaaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Xoossi tana asas kaassa miish ooththides; asay izaade bolla cuttiza asa mala gidadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጾሲ ታና ኣሳስ ካሳ ሚሽ ኦዴስ፤ ኣሳይ ኢዛዴ ቦላ ጩቲዛ ኣሳ ማላ ጊዳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ታና አሳስ ሚቻስ አግስ፤ አስ ጩትሸ አያ አስ ግዳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay tana asas miichas aggis; asi cuttishe aadhiya asi gidas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ መተረቻ፣ ፊቱ ላይ የሚተፋበት ሰውም አደረገኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የሰዎች መዘባበቻ አደረገኝ፤ ሰዎቹም በፊቱ እንደሚተፉበት ሰው ሆንኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ማእኸል ህዝብታት መመሰሊ ገበረኒ፤ ኣብ ገፁ ፂቕ ከም ዝብሉሉ ሰብ ኮንኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ማእከል ኣህዛብ መመሰሊ ገበረኒ፡ ኣብ ቅድሚኦም ጡፍ መበሊ ዀንኩ።