Job 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ግና ከምዚ በላ፦ ከምቲ ሓንቲ ኻብተን ዓያሹ ኣንስቲ እትዛረቦ ትዛረብ። እንታይ? ካብ ኢድ ኣምላኽ ጽቡቕ እምበር ነቲ ክፉእ ኣይንቕበልን ዲና? ኣብዚ ኩሉ እዮብ ብከናፍሩ ሓጢኣት ኣይገበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱ ግን፦ ወደ እርስዋ ተመለከተና እንዲህ አላት፥ “አንቺ ከሰነፎች ሴቶች እንደ አንዲቱ ተናገርሽ፤ ከእግዚአብሔር እጅ መልካሙን ተቀበልን፥ ክፉውን ነገርስ አንታገሥምን?” በዚህ በደረሰበት ሁሉ ኢዮብ በእግዚአብሔር ፊት በከንፈሩ አልበደለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱ ግን አንቺ ከሰነፎች ሴቶች እንደ አንዲቱ ተናገርሽ፤ ከእግዚአብሔር እጅ መልካሙን ተቀበልን፥ ክፉ ነገርንስ አንቀበልምን? አላት። በዚህ ሁሉ ኢዮብ በከንፈሩ አልበደለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱ ግን፦ “አንቺ ከሰነፎች ሴቶች እንደ አንዲቱ ተናገርሽ፥ ከእግዚአብሔር እጅ መልካሙን ተቀበልን፥ ክፉ ነገርንስ አንቀበልምን?” አላት። በዚህ ሁሉ ኢዮብ በከንፈሩ አልበደለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ዛሪደ እዞ፥ “ኔን ቦዛ ማጫ አሳዳን ሃሳያዳ። ኑን ጾሳፐ ሎኦባ አክ አኪደ፥ ኢታባ አኮኮየ?” ያጌዳ። ሀ ኡባንካ ኢዮብ ባረ ጌዳዋን ናጋራ ኦቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I zaariide izo, «Neeni booza mac'c'a asaadan haasayaadda. Nuuni S'oossaappe lo"obaa akki akkiide, iitabaa akkokkoyye?» yaageedda. Ha ubbankka Iyyoobi bare geeddawaan nagaraa ootsibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyoobikka, «Waanada eeya maccassa haasaya haasayay? Xoossi lo7o miish immiza wode ufayssan ekkoos; ha7i gidikko iita izi nu bolla ehishin iza bolla zuuzumanaas bessizee?» gides. Iyoobi ha ubbaa metoynne waayey iza bolla gakkinkka izi Xoossa bolla iita miish haasaydi nagara ooththibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮቢካ፥ «ዋናዳ ኤያ ማጫሳ ሃሳያ ሃሳያይ? ጾሲ ሎኦ ሚሽ ኢሚዛ ዎዴ ኡፋይሳን ኤኮስ፤ ሃኢ ጊዲኮ ኢታ ኢዚ ኑ ቦላ ኤሂሺን ኢዛ ቦላ ዙዙማናስ ቤሲዜ?» ጊዴስ። ኢዮቢ ሃ ኡባ ሜቶይኔ ዋዬይ ኢዛ ቦላ ጋኪንካ ኢዚ ጾሳ ቦላ ኢታ ሚሽ ሃሳይዲ ናጋራ ኦቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮብ ዛሪድ፥ “ኔኒ ኤያ ማጫሳዳ ዋናዳ ኦደታይ? ኑኒ ፆሳፈ ሎኦባ ኤክ ጋምእድ፥ ኢታባይ ጋክያ ዎደ ኤኮኮዬ?” ያግስ። ሀ ዋየ ኡባን እዮብ ፆሳ ቦላ ኢታባ ኦደትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyyobi zaaridi, “Neeni eeya maccasada waanada odetay? Nuuni Xoossaafe lo77oba eki gam7idi, iitabay gakiya wode ekokoyee?” yaagis. Ha waaye ubban Iyyobi Xoossa bolla iitabaa odetibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም፣ “አነጋገርሽ እንደማታስተውል ሴት ነው፤ መልካሙን ነገር ከእግዚአብሔር ዘንድ ተቀበልን፤ ክፉውንስ አንቀበልምን? አላት።” በዚህ ሁሉ፣ ኢዮብ በንግግሩ አልበደለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮብም “እንዴት የሞኝ ሴት ንግግር ትናገሪያለሽ? እግዚአብሔር መልካም ነገር ሲሰጠን በደስታ እንቀበላለን፤ ታዲያ፥ መከራ ሲያመጣብን በእርሱ ላይ ማጒረምረም ይገባናልን?” አላት። ኢዮብ ምንም እንኳ ይህ ሁሉ መከራና ሥቃይ ቢደርስበት በእግዚአብሔር ላይ ክፉ ነገር በመናገር ኃጢአት አልሠራም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ግና “ንስኺ ኸም ኣዘራርባ ሰነፍ ሰበይቲ ትዛረቢ ኣለኺ። ካብ እግዚኣብሄር ሰናይ ነገር ካብ ተቐበልና፥ ነቲ መከራኸ ኽንቅበልዶ ኣይግብአናን እዩ?” በላ። ኢዮብ በዝ ዅሉ እዙይ፥ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ብኸንፈሩ ኣይበደለን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ግና፡ ንስኺ ኣዘራርባ ዓሻ ሰበይቲ ትዛረቢ ኣሎኺ። ካብ ኢድ ኣምላኽ ሰናይ ተቐቢልናስ፡ ነቲ እኩይከ ኣይንቕበሎንዶ? በላ። እዮብ በዚ ዂሉ ነገር ብኽናፍሩ ኣይሐጥኤን።