Job 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ንሰይጣን በሎ፦ ንባርያይ እዮብ፡ ኣብ ምድሪ ከምኡ ዝኣመሰለ፡ ቅኑዕን ቅኑዕን ሰብ፡ ንኣምላኽ ዚፈርህን ካብ ክፉእ ዚርሕቕን ሰብ ከም ዘየለ ሓሲብካዮዶ፧ ገና ድማ ብዘይ ምኽንያት ከጥፍኦ ኣንጻሩ እንተ ኣለዓዓልካኒ፡ ቅንዕናኡ ይሕሉ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን አለው፥ “በባሪያዬ በኢዮብ ላይ እንዲህ እንዳታስብ ተጠንቀቅ፤ በምድር ላይ እንደ እርሱ ያለ ገር፥ ጻድቅና ንጹሕ፥ እግዚአብሔርን የሚፈራ፥ ከክፋትም ሁሉ የራቀ፥ ዳግመኛም ቅን የሆነ ሰው የለምና፤ አንተ ግን ሀብቱን በከንቱ አጠፋ ዘንድ ነገርኸኝ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን። በውኑ ባሪያዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ እንደ እርሱ ፍጹምና ቅን፥ እግዚአብሔርንም የሚፈራ፥ ከክፋትም የራቀ ሰው የለም፤ በከንቱም አጠፋው ዘንድ አንተ በእርሱ ላይ ምንም ብታንቀሳቅሰኝ፥ እስከ አሁን ፍጹምነቱን ይዞአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሰይጣንን፦ “በውኑ አገልጋዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ እንደ እርሱ ፍጹምና ቅን፥ እግዚአብሔርንም የሚፈራ፥ ከክፋትም የራቀ ሰው የለም፥ ያለ ምክንያት ይጠፋ ዘንድ በእርሱ ላይ ብትገፋፋኝም እንኳን፥ እስከ አሁን ፍጹምነቱን ጠብቋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ አ፥ “ታ ቆማ ኢዮባ አኬካደ በኣድ? ሳኣ ቦላን አ ማላትያ ቶሺ ባይናነ ሱረ አሳይ ሙለካ ባዋ። እ ጾሳዉ ያይያ፥ ኢታባፐካ ሃኬዳ አሳ። ጋሱ ባይናን ታን አ ይሳና ማላ፥ ኔን ታና ደንናካ፥ ሀእ ጋካናዉ እ ባረ ሱረተን ምን ኤቄዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Aa, «Ta k'oomaa Iyyooba akeekaade be'aaddi? Sa'aa bollan Aa malatiyaa tooshii bayinnanne suure Asay mulekka baawa. I S'oossaw yayyiyaa, iitabaappekka haakkeedda asaa. Gaasuu bayinnan taani Aa d'ayissana mala, neeni taana dentsetsinakka, ha"i gakkanaw I bare suuretetsan min ek'k'eedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAYKKA Xala7e, «Ta aylleza Iyoobe lo7eththa beyadii? Iza mala ammanettidaynne kiya as biitta bolla beettenna; izi iita ubbaafe haakkidi taas yayyiza suure asa; iza dhayssanaas ne dandayana mala ta nees aaththa immana mala ne tana denththeththiday hadanna. Beya Iyoobi gidikko hanno gakkanaas ba suureteththan minni eqqides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይካ ጻላኤ፥ «ታ ኣይሌዛ ኢዮቤ ሎኤ ቤያዲ? ኢዛ ማላ ኣማኔቲዳይኔ ኪያ ኣስ ቢታ ቦላ ቤቴና፤ ኢዚ ኢታ ኡባፌ ሃኪዲ ታስ ያዪዛ ሱሬ ኣሳ፤ ኢዛ ይሳናስ ኔ ዳንዳያና ማላ ታ ኔስ ኣ ኢማና ማላ ኔ ታና ዴንዳይ ሃዳና። ቤያ ኢዮቢ ጊዲኮ ሃኖ ጋካናስ ባ ሱሬቴን ሚኒ ኤቂዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ፃላህያኮ፥ “ኔኒ ታ አይልያ እዮባ ሎይዳ በአዲ? ሳአ ቦላ እያ መላ ቦረይ ባይና አስ፥ ሱረ አስ፥ ፆሰ ያይያነ ኢታባፐ ሃክዳ አስ ባዋ። ጋሶይ ባይና ታኒ እያ ይሳና መላ ነ ታና ደንንካ ሀእ ጋካናዉ እ ባ ሱረተን ምንድ ኤቅስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Xalahiyako, “Neeni ta aylliya Iyyoba loythada be7adii? Sa7a bolla iya mela borey bayna asi, suure asi, Xoosse yayyiyanne iitabaape haakida asi baawa. Gaasoy bayna taani iya dhaysana mela ne tana denthethinka ha77i gakanaw I ba suuretethan minnidi eqis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፣ “አገልጋዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ እንደ እርሱ ነቀፋ የሌለበት፣ ቅን፣ እግዚአብሔርን የሚፈራና ከክፋት የራቀ ሰው የለም፤ ያለ ምክንያት እንዳጠፋው ብትወተውተኝም፣ ይኸው ፍጹምነቱን እንደ ጠበቀ ነው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ሰይጣንን “አገልጋዬን ኢዮብን ልብ ብለህ አየኸውን? እርሱን የመሰለ ታማኝና ደግ ሰው በምድር ላይ አይገኝም፤ እርሱ ከክፋት ሁሉ ርቆ እኔን የሚፈራ ቀጥተኛ ሰው ነው፤ እርሱን ማጥፋት እንድትችል እፈቅድልህ ዘንድ ያነሣሣኸኝ በከንቱ ነው፤ እነሆ፥ ኢዮብ አሁንም በቅንነቱ እንደ ጸና ነው” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን “ንኢዮብ ባርያይ ኣስተብሂልካዮዶ? ከምኡ ገይሩ ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕን፥ ካብ ክፉእ ዝረሓቐን፥ ፍፁምን ቅኑዕን ሰብ ኣብ ምድሪ የለን። ንስኻ ብዘይ ምኽንያት ክተጥፍኦ ኽፈቕደልካ ለመንካኒ፥ ንሱ ግና ኸም ቀደሙ ፍፁም ኮይኑ ይነብር ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን፡ ከም እዮብ ገይሩ ንኣምላኽ ዚፈርሆ፡ ካብ ክፋእ ዚርሕቕ፡ ፍጹምን ቅኑዕን ሰብ ኣብ ምድሪ የልቦን እሞ፡ ንእዮብ ባርያይ ኣስተብሂልካዮዶ? ብዘይ ምኽንያት ከጥፍኦ ኣላዓዒልካኒ ኽነስኻስ፡ ክሳዕ ሕጂ ንሱ ፍጹም ኰይኑ ይጸንዕ ኣሎ፡ በሎ።