Job 2:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ግና ኢድካ ዘርጊሕካ ዓጽሙን ስጋኡን ተንኪፍካ፡ ንሱ ድማ ኣብ ገጽካ ኺረግመካ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን አሁን እጅህን ዘርግተህ አጥንቱንና ሥጋውን ዳስስ፤ በእውነት በፊትህ ይሰድብሃል” ብሎ መለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን አሁን እጅህን ዘርግተህ አጥንቱንና ሥጋውን ዳብስ፤ በእውነት በፊትህ ይሰድብሃል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን አሁን እጅህን ዘርግተህ አጥንቱንና ሥጋውን ዳስስ፥ በእውነት በፊትህ ይሰድብሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኔን ነ ኩሽያ የዳደ፥ አ አነ ሾጫ። ያትንቶ እ ኔና ቱሙ ነ ስንን ሸቃና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin neeni ne kushiyaa yeddaade, Aa ane shoc'a. Yaatintto I neena tumu ne sintsan shek'k'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i gidikko ne kushe iza bolla miccada izas kumeththa asateththa bolla qoho ne gaththidaakko tuma nena qonccera cayana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ጊዲኮ ኔ ኩሼ ኢዛ ቦላ ሚጫዳ ኢዛስ ኩሜ ኣሳቴ ቦላ ቆሆ ኔ ጋዳኮ ቱማ ኔና ቆንጬራ ጫያና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን፥ “ኔኒ ነ ኩሽያ የዳዳ እያ አሳተ ቦችያኮ፥ እ ነና ቱማ ሶምኦን ባዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin, “Neeni ne kushiya yeddada iya asatethaa bochiyako, I nena tuma som7on baaddana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስቲ እጅህን ዘርግተህ ዐጥንቱንና ሥጋውን ዳስስ፤ በርግጥ ፊት ለፊት ይሰድብሃል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን አሁን እጅህን ዘርግተህ በመላ ሰውነቱ ላይ ጒዳት ብታደርስበት በእርግጥ ፊት ለፊት ይሰድብሃል!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እስኪ ኢድካ ዘርጊሕኻ ኣዕፅምቱን ስጋኡን ንኽኣዮ፤ ብሓቂ ኣብ ቅድሜኻ ኽፀርፈካ እዩ” ኢሉ መለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ፡ ኣብ ገጽካ እንተ ዘይክሒዱካስ፡ ኢድካ ዘርጊሕካ ደሞ ስጋኡን ዓጽሙን ሃሰስ ኣይትብሎን፡ ኢሉ መለሰሉ።