Job 2:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሰይጣን፡ እንሆ፡ ኣብ ኢድካ ኣሎ፡ በሎ። ንህይወቱ ግና ኣድሕን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሰይጣንን አለው፥ “እነሆ፥ ሥጋውንና አጥንቱን በእጅህ ሰጠሁህ። ነገር ግን ሕይወቱን ተው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔም ሰይጣንን። ሕይወቱን ተወው እንጂ እነሆ፥ እርሱ በእጅህ ነው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሰይጣንን፦ “ሕይወቱን ተወው እንጂ እነሆ፥ እርሱ በእጅህ ነው” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሴጻና፥ “ኤኖ፥ አ ዎፓፐ አትና፥ አ ቦላ ኔን ኮዬዳዋ ኦናዉ ዳንዳያሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Sees'aanaa, «Eeno, Aa wod'oppappe attina, Aa bolla neeni koyeeddawaa ootsanaw danddayaasa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAYKKA Xala7eza, «Ane lo7o; wodho wodhoppa attiin iza bolla ne koyidayssa ooththanaas dandayaasa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይካ ጻላኤዛ፥ «ኣኔ ሎኦ፤ ዎ ዎፓ ኣቲን ኢዛ ቦላ ኔ ኮዪዳይሳ ኦናስ ዳንዳያሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ፃላህያኮ፥ “ኤሮ ሎኦ፥ እያ ዎፓፈ አትሽን፥ እያ ቦላ ነ ኮይዳባ ኦናዉ ዳንዳኣሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Xalahiyako, “Ero lo77o, iya wodhopafe attishin, iya bolla ne koydaba oothanaw danda7aasa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፣ “እነሆ፤ እርሱ በእጅህ ነው፤ ሕይወቱን ግን እንዳትነካ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ሰይጣንን “መልካም ነው፤ አትግደለው እንጂ በእርሱ ላይ የፈለግኸውን ማድረግ ትችላለህ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሰይጣን “ንሱ ኣብ ኢድካ እዩ፤ ግና ህይወቱ ኸይትነክእ ተጠንቀቕ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከኣ ንሰይጣን፡ በል እስኪ ኣብ ኢድካ ሂበዮ እኔኹ፡ ንህይወቱ ግና ተጠንቀቕ፡ በሎ።