Job 2:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ኸኣ ንርእሱ ኺሓርደሉ ቍርጽራጽ ሸኽላ ወሰደ። ኣብ መንጎ ሓሙኽሽቲ ድማ ተቐመጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቍስሉንም ያክክበት ዘንድ ገል ወሰደ፥ ከከተማም ወጥቶ በአመድ ላይ ተቀመጠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሥጋውንም ይፍቅበት ዘንድ ገል ወሰደ፥ በአመድም ላይ ተቀመጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮብም ሥጋውን ይፍቅበት ዘንድ ገል ወሰደ፥ በአመድም ላይ ተቀመጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ ኢዮብ ብድን ቦላ ኡቲደ፥ ኮንኣን ባረና ጎዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, Iyyoobi bidintsaa bolla uttiide, kon"aan barena gooddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe dendidayssan Iyoobi bidinththa bolla uttidi ba madunththa kon7an qaach doommides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ኢዮቢ ቢዲን ቦላ ኡቲዲ ባ ማዱን ኮንኣን ቃች ዶሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮብ ብዶ ቦላ ኡትድ ኮንአን ባና ጎድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyyobi bido bolla uttidi kon7an bana goodis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢዮብም ገላውን ለማከክ ገል ወሰደ፤ በዐመድም ላይ ተቀመጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም የተነሣ ኢዮብ በዐመድ ክምር ላይ ተቀምጦ ቊስሉን በገል ያክ ጀመር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮብ ድማ ዝሓከሉ ገልዒ ሒዙ ኣብ ሓሙዅሽቲ ተቐመጠ።
Amharic Tigrinya 2011
እዮብ ድማ ምእንቲ ኺሐከሉ ገልዒ ሒዙ ኣብ ሓመዂሽቲ ተቐመጠ።