Job 20:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሉ ጸልማት ኣብ መሕብኢታቱ ኪሕባእ እዩ። ዘይተቓጸለ ሓዊ ኺበልዖ እዩ፤ ነቲ ኣብ ድንኳኑ ዝጸንሐ ሕማቕ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጨለማ ሁሉ ይጠብቀዋል፤ ዕፍ የማይባል እሳትም ይበላዋል፤ እንግዳም ቤቱን ያጠቃዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጨለማ ሁሉ ስለ ከበረው ዕቃ ተዘጋጅቶአል፤ በሰው አፍ እፍ የማትባል እሳት ትበላዋለች፤ በድንኳኑ ውስጥ የቀረው ይጨነቅባታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለከበሩ ዕቃዎቹ ጨለማ ተዘጋጅቶአል፥ በሰው እፍ ያልተባለች እሳት ትበላዋለች፥ በድንኳኑ ውስጥ የቀረውም ይጋያል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“እ ሺሼዳ አቁዋ ኡባይ ያና፤ አሳይ ኤቤና ታማይ አ ማና፤ አ ጎልያን አቴዳ አሳይ ኡባይካ ታማን ሜተታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«I shiishsheedda ak'uwaa ubbay d'ayana; Asay eetsibeenna tamay Aa maana; Aa golliyaan atteeda Asay ubbaykka taman meetettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi shiishshida haarozi ubbay girdi gida dhuma giddon dhayana; asi oyththontta tamay xuuggana; izason attiza miish ubbaa dippi histtana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ሺሺዳ ሃሮዚ ኡባይ ጊርዲ ጊዳ ማ ጊዶን ያና፤ ኣሲ ኦይንታ ታማይ ጹጋና፤ ኢዛሶን ኣቲዛ ሚሽ ኡባ ዲፒ ሂስታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሺሽዳ አቆይ ሳካና ማን ያና፤ አስ ኦይቦና ታም እያ ማና፤ እያ ኬን አትዳ ሻሎ ኡባ ፁጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I shiishida aqoy sakana dhuman dhayana; asi oythiboonna tami iya maana; iya keethan attida shalo ubbaa xuuggana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሀብቱ ለድቅድቅ ጨለማ ተዳርጓል፤ ሰው ባላራገበው እሳት ይበላል፤ በድንኳኑም ውስጥ የተረፈውን ይልሳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ያካበተው ንብረት ሁሉ ጥቅጥቅ ባለ ጨለማ ውስጥ ይወድማል፤ በሰው እጅ ያልተቀጣጠለ እሳትም ያቃጥለዋል፤ በቤቱ ውስጥ የሚተርፈውን ንብረት ሁሉ ያጋየዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንመዝገቡ ፀልማት ተዳልዩሉ ኣሎ፤ ብዘይ መናፍሕ ዝነድድ ሓዊ ክውሕጦ፥ ነቲ ኣብ ድንኳኑ ዝተረፈውን ክበልዖ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንመዝገቡ ጸልማት ዘበለ ተዐቚሩሉ፡ ብዘይ መናፍሕ ዚነድድ ሓዊ ኺውሕጦ፡ ነቲ ኣብ ድናኳኑ ዝተረፈውን ኪበልዖ እዩ።