Job 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክሓስቦ ከለኹ እውን እፈርህ፣ ምንቅጥቃጥ ድማ ንስጋይ ይሕዞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ ባሰብሁ ቍጥር እጨነቃለሁ፤ ጻዕርም ሥጋዬን ይይዛል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ ባሰብሁ ቍጥር እጨነቃለሁ፥ ፃዕርም ሥጋዬን ይይዛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ ባሰብሁ ቍጥር እደነግጣለሁ፥ ሰውነቴንም መንቀጥቀጥ ይይዘዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታና ጋኬዳዋ ታን ቆፕያ ዎደካ፥ ታና ዳጋን፤ ታ ቦላይካ ኮኮሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taana gakkeeddawaa taani k'oppiyaa wodekka, taana dagantsee; ta bollaykka kokkoree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani qoppishin tanakka daganththees; ta asateththaaka yashshan kokkorisees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ቆፒሺን ታናካ ዳጋንስ፤ ታ ኣሳቴካ ያሻን ኮኮሪሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ሄሳ ቆፕያ ዎደ ታና ዳጋንስ፤ ታ አሳተይ ኮኮሬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta hessa qopiya wode tana daganthees; ta asatethay kokorees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ነገር ባሰብሁ ቍጥር እደነግጣለሁ፤ ሰውነቴም በፍርሀት ይንቀጠቀጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እንኳ ሳስበው ያስደነግጠኛል፤ ሰውነቴንም በፍርሃት ያንቀጠቅጠዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ብዝሓሰብኩ ቝፅሪ እጭነቕ፤ ንስጋይውን ፃዕሪ ይሕዞ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነስ እንተ ዘከርክዎ፡ የስካሕክሓኒ፡ ንስጋይውን ረዓድ ይሕዞ ኣሎ።