Job 22:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ በቲ ዅሉ ዚኽእል ባህታኻ፡ ገጽካ ድማ ናብ ኣምላኽ ከተልዕል ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን ታገኛለህ። ወደ ሰማይም በደስታ ትመለከታለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዚያን ጊዜ ሁሉን በሚችል አምላክ ደስ ይልሃል፥ ፊትህንም ወደ እግዚአብሔር ታነሣለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዚያን ጊዜ ሁሉን በሚችል አምላክ ደስ ይልሃል፥ ፊትህንም ወደ እግዚአብሔር ታነሣለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋፐ ጉይያን፥ ኔን ኡባ ዳንዳይያ ጾሳን ቱሙ ናሸታና፤ ዬላተናን ጾሳኮ ፑደ ጼላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaappe guyyiyaan, neeni Ubbaa Danddayiyaa S'oossan tumu nashettana; yeellatennaan S'oossaakko pude s'eelana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode Ubbaa Dandayza Xoossaan neni ufayettana; izan ammanettada ne daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳን ኔኒ ኡፋዬታና፤ ኢዛን ኣማኔታዳ ኔ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ነ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳን ኡፋይታና፤ ዬላቶና ፆሳኮ ፑደ ፄላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode ne Ubbaa Danda7iya Xoossan ufaytana; yeellatonna Xoossako pude xeellana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ ጊዜ ሁሉን በሚችል አምላክ ደስ ይልሃል፤ ፊትህንም ወደ እግዚአብሔር ታቀናለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ ሁሉን በሚችል አምላክ ደስ ይልሃል፤ በእርሱም ተማምነህ ትኖራለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ንስኻ በቲ ዅሉ ዝኽእል ኣምላኽ ደስ ክብለካ እዩ፤ ገፅካውን ናብ እግዚኣብሄር ክተልዕል ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ንስኻ በቲ ዂሉ ዚኽእል ባህ ኪብለካ፡ ገጽካውን ናብ ኣምላኽ ከተልዕል ኢኻ።