Job 22:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዝደኸሙ ማይ ኣይሰትይዎምን፣ ነቶም ዝጠመዩ ድማ እንጌራ ከልከልኩምዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለተጠማ ውኃ አላጠጣህም፥ የራብተኛውንም ጕርሻ ነጥቀሃል፥ ምድርን የሚዘራ ሰውም በውስጧ ድንበርን ያኖራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለደካማ ውኃ አላጠጣህም፥ ለራብተኛም እንጀራን ከልክለሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጥም የደከመውን ውኃ አላጠጣህም፥ የተራበውንም እንጀራ ከልክለሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ሳመቴዳዋንታ ሃ ኡሻባካ፤ ኮሻቴዳዋንታካ ቁማ ድጋዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni saametteeddawantta haatsaa ushshabaakka; koshatteeddawanttakka k'umaa diggaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gafidinne saamettidi daaburdayta kaththinne haath diggadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋፊዲኔ ሳሜቲዲ ዳቡርዳይታ ካኔ ሃ ዲጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳሞትዳይሳታ ሃ ኡሻባካ፤ ኮሻትዳይሳታ ካ ሙዛባካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saamotidaysata haathe ushshabaaka; koshatidaysata kathi muzabaaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዛሉትን ውሃ አላጠጣህም፤ የተራቡትንም ምግብ ከልክለሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ተርበውና ተጠምተው ለደከሙ እህልና ውሃ ከልክለሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንፅሙእ ማይ ኣየስተኻን፥ ንጥሙይውን እንጀራ ኸላእኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጽሙእ ማይ ኣየስቴኻዮን፡ ንጥሙይውን እንጌራ ኸላእካዮ እሞ፡