Job 23:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብኡ ጻድቃን ምስኡ ኪበኣሱ ይኽእሉ እዮም። ስለዚ ንዘለኣለም ካብ ዳኛይ ምተናገፍኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እውነትና ቅንነት ከእርሱ ዘንድ ናቸውና። ከፍርዴም ለዘለዓለም ያሳርፈኝ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቅን ሰው ከእርሱ ጋር በዚያ ይከራከር ነበር፤ እኔም ከፈራጄ ለዘላለም እድን ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሚከራከረው ቅን ሰው መሆኑን ይመሰክር ነበር፥ እኔም በፈራጅ ፊት ለዘለዓለም ነፃ እወጣ ነበር።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ ዎዛናይ ሱረ ግድያ ድራዉ፥ ታን ጾሳና ሞተታናዉ ዳንዳያይ፤ እ ታ ዳናይ ታና መናዉ ሻትንና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta wozanay suure gidiyaa diraw, taani S'oossaanna mootettanaw danddayay; I ta daannay taana med'inaw shatintsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heenkka suure asi izara marshettana; taas pirdiza Xoossay mernaas tana naxa kessana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄንካ ሱሬ ኣሲ ኢዛራ ማርሼታና፤ ታስ ፒርዲዛ ጾሳይ ሜርናስ ታና ናጻ ኬሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያን ሱረ አስ እያራ ሞተታናዉ ዳንዳኤስ፤ ታ ዳይናይ ታና መርናዉ ሻትንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yan suure asi iyara mootetanaw danda7ees; ta daynnay tana merinaw shatinthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቅን ሰው ጕዳዩን በእርሱ ፊት ያቀርባል፤ እኔም ከፈራጄ ለዘላለም ነጻ እሆናለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያ ቅን ሰው ከእርሱ ጋር ይከራከራል፤ ዳኛዬ እግዚአብሔርም ለዘለዓለም ነጻ ያወጣኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቅኑዕ ሰብ ምስኡ ኣብኡ ኽማጐት ይኽእል እዩ፤ ኣነውን ካብ ፈራድየይ ንዘለኣለም ክድሕን ነይረ።”
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እቲ ቕኑዕ ምስኡ ምመጐተ፡ አነውን ካብ ፈራድየይ ንሓዋሩ ምተናገፍኩ።