Job 26:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንማያት ኣብ ረጒድ ደበናቱ ይጽንበር። እቲ ደበና ድማ ኣብ ትሕቲኦም ኣይመቓቐልን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ውኃውን በደመና ውስጥ ይቋጥራል፥ ደመናውም ከታች አይቀደድም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ውኆችን በደመናዎቹ ውስጥ ያስራል፥ ደመናይቱም ከታች አልተቀደደችም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ውኆችን በደመናዎቹ ውስጥ ያስራል፥ ደመናይቱም ከታች አልተቀደደችም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሻረቱዋን ሃ ኩን፤ ሃ ዴጹዋን ሻረቱ ዳከትክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I shaaretuwaan haatsaa kuntsee; haatsaa dees'uwaan shaaretuu daakettikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi shaarati haath xunxi oykkana mala ooththees; haaththafe dendoyssan shaarati daaketettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ሻራቲ ሃ ጹንጺ ኦይካና ማላ ኦስ፤ ሃፌ ዴንዶይሳን ሻራቲ ዳኬቴቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሻራታን ሃ ኩንስ፤ ሃ ዴፁዋን ሻራት ዳከቶኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I shaaratan haathe kunthees; haatha deexuwan shaarati daaketokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ውሆችን በደመናዎቹ ይጠቀልላል፤ ክብደታቸውም ደመናዎቹን አይሸነቍርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር፥ ደመናዎች ውሃን እንዲጠቀልሉ ያደርጋል፤ ከውሃውም የተነሣ ደመናዎቹ አይቀደዱም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንማያት ኣብ ደመና ይቛፅሮ፤ እቲ ደመናውን ብታሕቲ ኣይተቐደደን።
Amharic Tigrinya 2011
ንማያት ኣብ ደበናኡ ይቘጽሮ፡ እቲ ደበናውን ብትሕቲኡ ኣይቕደድን።