Job 29:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ዚበኽዩ ድኻታትን ዘኽታማትን ዚረድእዎ ነገር ዘይነበሮምን ስለ ዘድሓንኩዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ድሃውን ከሚጨቁነው እጅ አድኛለሁና። ረዳት የሌለውን ደሃአደጉንም ረድቸዋለሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚጮኸውን ችግረኛ፥ ድሀ አደጉንና ረጂ የሌለውን አድኜ ነበርሁና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሚጮኸውን ችግረኛ፥ ወላጅ አልባውንና ረጂ የሌለውን አድኜ ነበርሁና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ማዶ ዋስያ ህዬሳቱዋነ አዉ አታ ይና፥ ማድያዌ ባይናዋንታ ታን አሻድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, maadoo waassiyaa hiyyeesatuwaanne aawuu aata d'ayina, maaddiyaawe bayinnawantta taani ashshaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssika haniday tani manqota woosa siyada istta ashshizayssanne yi7o nayta ta maaddiza gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሲካ ሃኒዳይ ታኒ ማንቆታ ዎሳ ሲያዳ ኢስታ ኣሺዛይሳኔ ዪኦ ናይታ ታ ማዲዛ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ ሀንዳይ፥ ታኒ ማንቆታ ዋሱዋ ስአዳ አሽዳ ግሾነ፥ ይኦ ናይታ ማድዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi haniday, taani manqota waasuwa si7ada ashshida gishonne, yi7o nayta maaddida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለርዳታ የሚጮኸውን ችግረኛ፣ ድኻ ዐደጉንም ታድጌአለሁና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም የሆነው የድኾችን ጩኸት ሰምቼ እታደጋቸውና፥ ወላጆቻቸው የሞቱባቸውንም ልጆች እረዳቸው ስለ ነበረ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓገዝ ደልዮም ንዘእውዩ እረድኦም ነበርኩ፤ ነቶም ረዳኢ ዘይብሎም ደኽታማትውን ኣናግፎም ነበርኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ዚጠርዕ ጥቑዕ፡ ነቲ ረዳኢ ዜብሉ ዘኽታምውን ኤናግፎ ነበርኩ እሞ፡ ዝሰምዓትኒ እዝኒ ትምርቐኒ፡ ዝረኣየትኒ ዓይኒ ኸኣ ትምስክረለይ ነበረት።