Job 29:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም መሳፍንቲ ምዝራብ ኣብዮም፡ ኣእዳዎም ኣብ ኣፎም ኣንበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኀያላኑም ከመናገር ዝም አሉ፥ እጃቸውንም በአፋቸው ላይ ጫኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለቆቹ ከመናገር ዝም አሉ፥ እጃቸውንም በአፋቸው ላይ ጫኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መኮንኖች ከመናገር ዝም ይሉ፥ እጃቸውንም በአፋቸው ላይ ይጭኑ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካፓቱ ሃሳይያዋ አግ ባሼድኖ፤ ባረንቱ ዶናንካ ባረንቱ ኩሽያ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaappatuu haasayiyaawaa aggi basheeddino; barenttu doonaankka barenttu kushiyaa wotseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haasayshe diza dere kaaleththizayti tana be7idi bantta kushetan ba doona doona oykkidi co7u geetteskoshin.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃሳይሼ ዲዛ ዴሬ ካሌዛይቲ ታና ቤኢዲ ባንታ ኩሼታን ባ ዶና ዶና ኦይኪዲ ጮኡ ጌቴስኮሺን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀላቃት ኦዳ አጋግዶሶና፤ ባንታ ኩሽያ ባንታ ዶና ቦላ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Halaqati oda aggaagidosona; banta kushiya banta doona bolla wothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰፈሩ ታላላቅ ሰዎች ከመናገር ይቈጠቡ፣ እጃቸውንም በአፋቸው ላይ ይጭኑ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሲነጋገሩ የነበሩ የሕዝብ መሪዎችም እኔን ሲያዩ እጆቻቸውን በአፋቸው ላይ አድርገው ጸጥ ይሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣሕሉቅ ካብ ምዝራብ ስቕ በሉ፤ ኣእዳዎምውን ኣብ ኣፎም ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
መኳንንቲ ኸኣ ምዝራብ ይሐድጉ፡ ኣፎም ከኣ ብኢዶም ይኸድኑ ነበሩ።