Job 30:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ዓያሹ፡ እወ፡ ደቂ ርኹሳት እዮም ነይሮም። ካብ ምድሪ ትሑታት እዮም ነይሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰነፎችና የክፉዎች ሰዎች ልጆች ናቸው፤ ስማቸውና ክብራቸው ከምድር የጠፋ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰነፎችና የነውረኞች ልጆች ናቸው፤ ከምድርም በግርፋት የተባረሩ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአላዋቂና የነውረኞች ልጆች ናቸው፥ ከምድርም በግርፋት የተባረሩ ናቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ቃይጼርያን ሾጨቲደ፥ ቢታፐ የደርሰቴድኖ። ኡንቱንቱ ሱንና ባዪደ፥ ቦዛ ግዲደ ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu k'ays's'eeriyaan shoc'ettiide, biittaappe yederssetteeddino. Unttunttu suntsaanna bayiide, booza gidiide de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Bantta biittafe xurqafen shocetti goodettida gishshas lo7o sunththinne wozinay bayndayta gididi deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባንታ ቢታፌ ጹርቃፌን ሾጬቲ ጎዴቲዳ ጊሻስ ሎኦ ሱንኔ ዎዚናይ ባይንዳይታ ጊዲዲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ቢታፈ ጎደትዶሶና፤ ሱን ባይና ኤያታ ግድድ ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti biittafe goodetidosona; sunthi bayna eeyata gididi de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስማቸው የማይታወቅ አልባሌ ናቸው፤ ከምድሪቱም ተባርረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በጅራፍ እየተገረፉ ከአገር በመባረራቸው፥ ስማቸው የጠፋ አእምሮ ቢሶች ሆነው ይኖሩ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ነውራማትን ሰነፋትን እዮም፤ ተገሪፎም ካብ ሃገር ዝተሰጉ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
ውሉድ ደናቚርቲ፡ ስም ዜብሉ ዓሌት፡ ተገሪፎም ካብ ሃገር እተሰጉ ኣዮም።