Job 33:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ሓንሳእ፡ እወ ክልተ ሳዕ ይዛረብ፡ ሰብ ግና ኣይርእዮን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በሕልም ወይም በሌሊት ራእይ፥ አንድ ጊዜ ወይም ሁለት ጊዜ የተናገረ እንደሆነ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር በአንድ መንገድ በሌላም ይናገራል፤ ሰው ግን አያስተውለውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር በአንድም በሁለትም መንገድ ይናገራል፥ ሰው ግን አያስተውለውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ አኬካናፐ አትና፥ ጾሳይ ሀ ዱማ ዱማ ኦግያን ሃሳዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay akeekanappe attina, S'oossay ha duma duma ogiyaan haasayee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asi akeekennafe attiin Xoossi dumma dumma ogera haasayees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሲ ኣኬኬናፌ ኣቲን ጾሲ ዱማ ዱማ ኦጌራ ሃሳዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስ አኬከናፈ አትሽን፥ ፆሳይ ዱማ ዱማ ኦገራ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asi akeekennafe attishin, Xoossay dumma dumma ogera odees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰው ባያስተውለውም፣ እግዚአብሔር በተለያየ መንገድ ይናገራል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰው አያስተውልም እንጂ እግዚአብሔር በተለያየ መንገድ ይናገራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ ደኣ ኣየቕልበሉን እዩ እምበር፥ እግዚኣብሄርስ ብሓደ መንገዲ ወይ ብኻልእ ይዛረብ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ሓንሳእ፡ ክልተ ሳዕ ይዘረብ፡ ሰብ ግና ኣየቕልብን እዩ።