Job 33:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ኣእዛን እቶም ህዝቢ ከፊቱ፡ ተግሳጾም ይሕተም፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜ የሰዎችን ማስተዋል ይከፍታል፥ ግርማ ባለው ራእይም ያስደነግጣቸዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜ የሰዎችን ጆሮ ይከፍታል፥ በተግሣጹም ያስደነግጣቸዋል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜ የሰዎችን ጆሮ ይከፍታል፥ በተግሣጹም ያስደነግጣቸዋል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ አሳይ ስሳናዳን ሀይ ዶዬ፤ ባረ ሴራንካ እ ኡንቱንታ ዳጋን።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode Asay sisanaadaan haytsaa dooyee; bare seerankka I unttuntta dagantsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode asi iza qaala siyana mala hayththa doyees; izi ba immiza seerankka daganththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኣሲ ኢዛ ቃላ ሲያና ማላ ሃይ ዶዬስ፤ ኢዚ ባ ኢሚዛ ሴራንካ ዳጋንስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ አሳይ ስአናዳ ሀይ ዶዬስ፤ ባ ሴራን ኤንታ ዳጋንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode asay si7anaada haythe dooyees; ba seeran enta daganthees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጆሯቸው ይናገራል፤ በማስጠንቀቂያም ያስደነግጣቸዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያም ጊዜ ሰዎች ቃሉን እንዲሰሙ ያደርጋል፤ በሚሰጣቸውም ማስጠንቀቂያ ያስደነግጣቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሰብ ይግስፆ፤ ንሱ ኸዓ ንእዝኒ ሰብ ይኸፍቶ፤ ብተግሳፁውን የደንግፆ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሰብ ካብ ግብሩ ምእንቲ ኺመልሶ፡ ካብ ትዕቢትውን ኪስውሮ፡ ንነፍሰ ኻብ ዓሚቚ ምእንቲ ኺባልሃ፡ ንህይወቱውን ካብ ሴፍ ኬናግፋስ፡ ሽዑ ንእዝኒ ሰብ ከፊቱ፡ ንተግሳጹ ይሐትሞ።