Job 33:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እወ፡ ነፍሱ ናብ መቓብር፡ ህይወቱ ድማ ናብ ኣጥፋእቲ ትቐርብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰውነቱ ለሞት፥ ሕይወቱም ወደ ሲኦል ቀርባለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነፍሱ ወደ ጕድጓዱ፥ ሕይወቱም ወደሚገድሉአት ቀርባለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነፍሱ ወደ ጉድጓዱ፥ ሕይወቱም ወደሚገድሉአት ቀርባለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ሸምፓታ ዱፉዋኮ፥ አ ደኡዋካ ሀይቁዋ ኪታንቻቱዋኮ ማቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa shemppatta duufuwaakko, Aa de'uwuukka hayk'k'uwaa kiitanchchatuwaakko mateedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza shemppoy kezanaassinne moogettanaas matides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ሼምፖይ ኬዛናሲኔ ሞጌታናስ ማቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ሸምፖይ ዱፎኮ፥ እያ ደኦይ ሀይቆ ኪታንቾታኮ ማቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya shempoy duufoko, iya de7oy hayqo kiitanchotako matees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነፍሱ ወደ ጕድጓድ፣ ሕይወቱም ወደ ሞት መልእክተኞች ትቀርባለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕይወቱ አልፎ ነፍሱ ወደ ሙታን ዓለም ለመውረድ ተቃርባለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነፍሱ ናብ መቓብር፥ ህይወቱውን ናብ ቀተልቲ ትቐርብ።”
Amharic Tigrinya 2011
ከምኡ ነፍሱ ናብ መቓብር፡ ህይወቱውን ናብ ቀተልቲ ትቐርብ።