Job 33:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንነፍሱ ካብ ጉድጓድ ኪመልሳ፡ ብብርሃን ህያዋን ኪበርህ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕይወቴም በብርሃን ውስጥ ታመሰግን ዘንድ፥ እርሱ ነፍሴን ከሞት አድኖአታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህም ነፍሱን ከጕድጓድ ይመልስ ዘንድ፥ በሕያዋንም ብርሃን ያበራ ዘንድ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህም ነፍሱን ከመቃብር ይመልስ ዘንድ፥ በሕያዋንም ብርሃን ያበራ ዘንድ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳ ዱፉዋን ገልያዋፐ አሼ፤ ደኡዋን እ ናሸታናዳን ኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
asaa duufuwaan geliyaawaappe ashshee; de'uwaan I nashshettanaadan ootsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
De7on diidi poo7o beyana mala iza shemppo hayqoppe ashshees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴኦን ዲዲ ፖኦ ቤያና ማላ ኢዛ ሼምፖ ሃይቆፔ ኣሼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ደኦ ፖኦ በአና መላ፥ እያ ሸምፑዋ ዱፎፐ አሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I de7o poo7o be7ana mela, iya shempuwa duufope ashshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይኸውም የሕይወት ብርሃን ይበራለት ዘንድ፣ ነፍሱን ከጕድጓድ ለመመለስ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሕይወትን ብርሃን እንዲያይ፥ ነፍሱን ከመቃብር ይመልሰዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይውን ንነፍሱ ኻብ ጕድጓድ ንኽመልስ፥ ብብርሃን ህያዋንውን ንኸብርህ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ንነፍሱ ኻብ መቓብር ኪመልሳ፡ ብብርሃን ህያዋን ምእንቲ ኽትበርህስ፡ ኣምላኽ ነዚ ዂሉ ኽልተ ሳዕ፡ ሰለስተ ሳዕ ንሰብ ይገብሮ።