Job 33:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ከም ድሌትኩም ኣብ ቦታ ኣምላኽ ኣለኹ። ኣነ እውን ካብቲ ጭቃ እየ ተፈጢረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተ እንደ እኔ ከጭቃ የተፈጠርህ ነህ፥ የሁላችንም ተፈጥሮ ከዚያው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ በእግዚአብሔር ፊት እኔ እንደ አንተ ነኝ፤ እኔ ደግሞ ከጭቃ የተፈጠርሁ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ በእግዚአብሔር ፊት እኔ እንደ አንተ ነኝ፥ እኔም እንዳንተ ከጭቃ የተቀረጽሁ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“በአ፥ ታን ጾሳ ስንን ነ ማላ፤ ቃይ ታንካ ኡርቃፐ መታድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Be'a, taani S'oossaa sintsan ne mala; k'ay taanikka urk'k'aappe med'ettaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hekko! Tani Xoossa sinththan nenara gina; tanikka medhettiday urqqafe.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄኮ! ታኒ ጾሳ ሲንን ኔናራ ጊና፤ ታኒካ ሜቲዳይ ኡርቃፌ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ፆሳ ስንን ነ መላ፤ ታንካ ኡርቃፈ መታስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani Xoossaa sinthan ne mela; taanika urqafe medhetas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔር ፊት እኔም እንደ አንተው ነኝ፤ የተፈጠርሁትም ደግሞ ከዐፈር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ፥ እኔና አንተ በእግዚአብሔር ፊት እኩል ነን፤ እኔም የተፈጠርኩት ከጭቃ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ ኣነ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከማኻ እየ፤ ኣነውን ካብ መሬት ዝተፈጠርኩ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ኣነ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ከማኻ እየ፡ ኣነ ድማ ካብ መሬት እተገበርኩ እየ።