Job 34:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስራሕ ሰብ ኪፈድዮ፡ ነፍሲ ወከፍ ድማ ከም መገዱ ይረክብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሰው ሁሉ እንደ ሥራው ይመልስለታል፥ ሰውንም እንደ መንገዱ ያገኘዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሰው ሥራውን ይመልስለታል፥ ሰውም እንደ መንገዱ ያገኝ ዘንድ ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሰው እንደ ሥራው ይመልስለታል፥ ሰውም እንደ መንገዱ ያገኝ ዘንድ ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ አሳዉ አ ኦሱዋዳን እሜ፤ አ ኦግያዳን አዉ ጭጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay asaw Aa oosuwaadan immee; aa ogiyaadan aw c'iggee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi asas izaade ooso mala immees; izas izaade hemeththa mala ooththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ኣሳስ ኢዛዴ ኦሶ ማላ ኢሜስ፤ ኢዛስ ኢዛዴ ሄሜ ማላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ አሳስ እያ ኦሱዋዳ እሜስ፤ እያ ኦግያዳ እያዉ ቃንፄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay asas iya oosuwada immees; iya ogiyada iyaw qanxees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሰው እንደ ሥራው ይመልስለታል፤ እንደ አካሄዱም ይከፍለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ለሰው እንደ ሥራው ይከፍለዋል፤ በአካሄዱም መጠን የሚገባውን ያደርግለታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሰብ ከከም ግብሩ ይፈድዮ፤ ንነፍሲ ወከፍ ከከም ኣካይዳኡ ገይሩ ዓስቢ ይህቦ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሰብ ደኣ ከከምታ ግብሩ ይፈድዮ፡ ንነፍሲ ወከፍ ከከም ኣካይዳኡ ገይሩ ዓስቢ ይህቦ።