Job 35:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክፍኣትካ ንኸማኻ ዝኣመሰለ ሰብ ክጎድኦ ይኽእል እዩ፤ ጽድቅኻ ድማ ንወዲ ሰብ ክጠቅሞ ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደ አንተ ያለ​ውን ሰው ክፋ​ትህ ይጎ​ዳ​ዋል፤ ለሰ​ውም ልጅ ጽድ​ቅህ ይጠ​ቅ​መ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንደ አንተ ያለውን ሰው ክፋትህ ይጐዳዋል፤ ለሰውም ልጅ ጽድቅህ ይጠቅመዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፋትህ እንደ አንተ ያለውን ሰው ይጐዳዋል፥ ለሰውም ልጅ ጽድቅህ ይጠቅመዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ናጋራ ኦፐ፥ ነ ማላ አሳ ቆሃሳ፤ ቃይ ጽሎፐካ፥ አሳ ጎኣሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni nagaraa ootsooppe, ne mala asaa k'ohaasa; k'ay s'illooppekka, asaa go"aassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne nagara ooththiko qohanay ne mala asata xalla. Ne lo7o miish ooththikoka ne go7izay as xalla.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ናጋራ ኦኮ ቆሃናይ ኔ ማላ ኣሳታ ጻላ። ኔ ሎኦ ሚሽ ኦኮካ ኔ ጎኢዛይ ኣስ ጻላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ናጋራ ኦኮ ነ መላ አሰ ቆሃሳ፤ ቃስ ፅልኮካ አሰ ጎኣሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne nagaraa oothiko ne mela ase qohaasa; qassi xillikoka ase go77aasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፋትህ የሚጐዳው እንደ አንተ ያለውን ሰው ብቻ ነው፤ ጽድቅህም የሚጠቅመው የሰውን ልጆች ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኃጢአት ብትሠራ የምትጐዳው እንደ አንተ ያለውን ሰው ነው፤ መልካም ሥራ ብትሠራ፥ የምትጠቅመው ሰውን ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓጢኣትካ ነዝ ከማኻ ዝበለ ሰብ እዩ ዝጐድእ፤ ፅድቅኻውን ንወዲ ሰብ እዩ ዝጠቕም።
Amharic Tigrinya 2011
ረሲእነትካ ንዝኸማኻ ሰብሲ ይጐድኦ፡ ጽድቅኻውን ንወዲ ሰብ ይጠቕሞ ይኸውን።