Job 37:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብትንፋስ ኣምላኽ በረድ ይወሃብ፣ ስፍሓት ማያት ድማ ሕጂ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከኀያሉ እግዚአብሔር እስትንፋስ ውርጭ ይመጣል። ውኃውንም እንደ ወደደ ይመራዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእግዚአብሔር እስትንፋስ ውርጭ ተሰጥቶአል፤ የውኆችም ስፋት ይጠብባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእግዚአብሔር እስትንፋስ በረዶ ተሰጥቶአል፥ የውኆችም ስፋት ይጠጥራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሲያና ሸምፕያ ሸምፑዋፐ ሻቻይ መቴ፤ ሄዋን አኮ ሃቱካ ሹቻዳን ምኔ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay siid'iyaanna shemppiyaa shemppuwaappe shachchay med'ettee; hewan aakko haatsatuukka shuchchaadan minnee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa peenoy haaththa moocisees; izappe shach medhdhees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ፔኖይ ሃ ሞጪሴስ፤ ኢዛፔ ሻች ሜስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ደኦ ሸምፖይ ሻች መስ፤ ዳልጋ ሃታ ሹቻዳ ምንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa de7o shempoy shachi medhees; dalga haathata shuchada minthees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔር እስትንፋስ በረዶ ያስገኛል፤ ሰፋፊ ውሆች ግግር በረዶ ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእግዚአብሔር እስትንፋስ ውሃን ያቀዘቅዛል፤ ወደ በረዶም ይለውጠዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ እስትንፋስ እግዚኣብሄር ኣስሓይታ ተውሂቡ፤ ስፍሓት ማያት ከዓ ይፀብብ።
Amharic Tigrinya 2011
ብእስትንፋስ ኣምላኽ በረድ ይኸውን፡ ምግፋሕ ማያት ድማ ይጸብብ።