Job 37:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ዝዛረብ ዘለኹዶ ኪብሃል እዩ፧ እንተ ተዛረበ ብርግጽ ክውላዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ሰው በእኔ ዘንድ ሲቆም ዝም እል ዘንድ፥ መጽ​ሐፍ ወይም ጸሓፊ አለ​ኝን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ማንም በእርሱ ላይ ቢናገር ፈጽሞ ይዋጣልና እኔ እናገር ዘንድ ብወድድ ሰው ይነግረዋልን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ማንም በእርሱ ላይ ቢናገር ፈጽሞ ይዋጣልና እኔ መናገር እንደምፈልግ መንገር ድፍረት አይሆንምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳና ሃሳያና ጋደ ታን ኦችከ፤ እ ታና ይሳና ማላ፥ ታን አያዉ አ ደንሬይታ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaanna haasayana gaade taani oochchikke; I taana d'ayissana mala, taani ayaw Aa dentsereetsaytta?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossara haasayana gaada oychchike; ta iza oychchada aazas izi tana dhayssana mala denththeththoo?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳራ ሃሳያና ጋዳ ኦይቺኬ፤ ታ ኢዛ ኦይቻዳ ኣዛስ ኢዚ ታና ይሳና ማላ ዴን?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳራ ኦደታና ጋዳ ታኒ ኦይቻናዉ ኮሺ? ታና ይሳና መላ ታ አይስ እያ ደንኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossara odetana gada taani oychanaw koshshii? tana dhaysana mela ta ayis iya denthethanee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔ መናገር እንደ ፈለግሁ ሊነገረው ይገባልን? ይዋጥ ዘንድ የሚጠይቅ ሰው አለን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርን ልናገር ብዬ በመጠየቅ ለምን ያጠፋኝ ዘንድ አነሣሣዋለሁ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዝኾነ ብዛዕባኡ እንተ ተናገረ ፈፂሙ ይወሓጥ እዩሞ፤ ኣነ ኽናገር እንተ ዝደሊ፥ ሰብዶ ይነግሮ እዩ?”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ኽዛረብ ከም ዝደልስ ኪነግርዎ ድዮም? ኪውሐጥ ዚደሊ ሰብዶኸ ኣሎ?