Job 4:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ንግሆ ክሳዕ ምሸት ይጠፍኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከጥዋት እስከ ማታ አይኖሩም። ራሳቸውን ማዳንና መርዳት አይችሉምና ጠፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በጥዋትና በማታ መካከል ይሰባበራሉ፤ ማንም ሳያስብ ለዘላለም ይጠፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጥዋትና በማታ መካከል ይሰባበራሉ፥ ማንም ሳያስብ ለዘለዓለም ይጠፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎንታ ፓጻ ደእያ አሳይ ኦማርስ ጋካናዉ፥ ኦንነ ሀሳየናን ደእሺና ሀይቄ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wontta pas'a de'iyaa Asay omarssi gakkanaw, ooninne hassayennan de'ishiina hayk'k'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Maaladoppenne omarsafe giddon istti meqerettana; erettontta dishin istti mernaaskka dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማላዶፔኔ ኦማርሳፌ ጊዶን ኢስቲ ሜቄሬታና፤ ኤሬቶንታ ዲሺን ኢስቲ ሜርናስካ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዎንታ በንትድ ኦማርስ ሀይቆሶና፤ ኦንካ ሀሳዮና መርናዉ ዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wonta bentidi omarsi hayqoosona; oonika hassayonna merinaw dhayoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በንጋትና በምሽት መካከል ይደቅቃሉ፤ ሳይታሰብም ለዘላለም ይጠፋሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በጠዋትና በማታ መካከል ይሰባበራሉ፤ ሳይታወቅ ለዘለዓለም ይጠፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ መንጎ ጊሓትን ምሸትን ይሰባበሩ፤ ማንም እንተይሓሰቦ ንዘለኣለም ይጠፍኡ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ንግሆ ኽሳዕ ምሸት ይቚረጹ፡ ንሓዋሩ ይጠፍኡ፡ ዚሐስቦውን የልቦን።