Job 42:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንመወዳእታ እዮብ ካብ መጀመርታኡ ንላዕሊ ባረኾ፣ ምኽንያቱ ዓሰርተው ኣርባዕተ ሽሕ ኣባጊዕን ሽዱሽተ ሽሕ ኣግማልን ሽሕ ጽምዲ ከብትን ሽሕ ኣእዱግን ነበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛውን ለኢዮብ ባረከ፤ መንጋዎቹም ዐሥራ አራት ሺህ በጎች፥ ስድስት ሺህም ግመሎች፥ አንድ ሺህም ጥማድ በሬዎች፥ አንድ ሺህም እንስት አህዮች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛውን ለኢዮብ ባረከ፤ አሥራ አራት ሺህም በጎች፥ ስድስት ሺህም ግመሎች፥ አንድ ሺህም ጥማድ በሬዎች፥ አንድ ሺህም እንስት አህዮች ነበሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛውን ለኢዮብ ባረከ፥ ዐሥራ አራት ሺህም በጎች፥ ስድስት ሺህም ግመሎች፥ አንድ ሺህም ጥማድ በሬዎች፥ አንድ ሺህም እንስት አህዮች ነበሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኢዮባ ዉርሰ ላይ ኮይሮ ላይፐ አደ አንጄዳ። ኢዮባዉ ታማነ ኦይዱ ሻኡ ዶርሳቱ፥ ኡሱፑን ሻኡ ጋሎቱ፥ እት ሻኡ ዋ ቦራቱነ እት ሻኡ ማጫ ሀረቱ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Iyyooba wurssetsa laytsaa koyiro laytsaappe aatsiide anjjeedda. Iyyoobaw tammanne oyddu sha"u dorssatuu, usuppun sha"u gaalotuu, itti sha"u waatsa booratunne itti sha"u mac'c'a haretuu de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi Iyoobes wurseththa de7oza koyroyssafe aaththi anjjides. Hessa gishshas Iyoobes 14,000 dorsi, 6,000 gaamellati, 1,000 waaththa boorati, 1,000 macca hareti deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ኢዮቤስ ዉርሴ ዴኦዛ ኮይሮይሳፌ ኣ ኣንጂዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢዮቤስ 14,000 ዶርሲ፥ 6,000 ጋሜላቲ፥ 1,000 ዋ ቦራቲ፥ 1,000 ማጫ ሃሬቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ እዮባ ዉርሰ ላይ ኮይሮ ላይፈ አድ አንጅስ። እዮባስ ታማነ ኦይዱ ሙኩሉ ዶርሳት፥ ኡሱፑን ሙኩሉ ግማለት፥ እስ ሙኩሉ ዋፃ ቦራትነ እስ ሙኩሉ ማጫ ሀረት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Iyyoba wursetha laytha koyro laythaafe aathidi anjis. Iyyobas tammanne oyddu mukulu dorsati, usupun mukulu gimaleti, issi mukulu waaxa booratinne issi mukulu macca hareti de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛውን የኢዮብን ሕይወት ባረከ። እርሱም ዐሥራ አራት ሺሕ በጎች፣ ስድስት ሺሕ ግመሎች፣ አንድ ሺሕ ጥማድ በሬዎች፣ አንድ ሺሕ እንስት አህዮችም ነበሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የኢዮብን የመጨረሻ ሕይወት ከመጀመሪያው አስበልጦ ባረከው፤ ስለዚህ ኢዮብ ዐሥራ አራት ሺህ በጎች፤ ስድስት ሺህ ግመሎች፤ አንድ ሺህ ጥማድ በሬዎች፤ አንድ ሺህ እንስት አህዮች ነበሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንኢዮብ ካብቲ ቐዳማይ ሃብቱ ነቲ ዳሕረዋይ ኣብሊፁ ባረኸሉ። ንሱ ዓሰርተ ኣርባዕተ ሽሕ ኣባጊዕ፥ ሽዱሽተ ሽሕ ኣግማል፥ ሽሕ ፅምዲ ብዕራይ፥ ሽሕ ኣንስትዮ ኣእዱግ ነበርዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንእዮብ ካብቲ ቐዳማዩስ ነቲ ዳሕራዩ ኣብሊጹ ባረኸሊ። ንሱ ዓሰርተው ኣርባዕተ ሽሕ በጊዕ፡ ሹድሽተ ሽሕ ገመል፡ ሽሕ ጽምዲ ብዕራይ፡ ሽሕ ከኣ ኣንስተይቲ ኣድጊ ነበሮ።